የሀገር ውስጥ ዜና ቦርዱ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ – ኢዜማ Adimasu Aragawu Dec 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ አለ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ)፡፡ ኢዜማ በዛሬው ዕለት 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ÷ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ወጣቶች ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው Adimasu Aragawu Dec 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ወጣቶች ፎረም 2025 በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ ሰለሞን ሶካ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ከ300 በላይ ወጣቶችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳትፈዋል። ሚኒስትር ዴዔታው…
የሀገር ውስጥ ዜና ቦርዱ ለ45 የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች ዕውቅና ሰጠ Adimasu Aragawu Dec 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለሚታዘቡ 45 የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች የዕውቅና ሠርቲፊኬት ሰጥቷል። ለታዛቢዎቹ ዕውቅናው የተሰጠው ቦርዱ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ሲሆን፤ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለሚታዘቡና መሥፈርቱን ላሟሉ 45…
ቴክ ፋይዳ መታወቂያ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባት ትልቅ አቅም ይፈጥራል – አቶ ዮዳሔ አርዓያሥላሴ Adimasu Aragawu Dec 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋይዳ መታወቂያ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባት ትልቅ አቅም ይፈጥራል አሉ የብሔራዊ መታወቂያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮዳሄ አርዓያስላሴ፡፡ ፋይዳ ለሴቶች ንቅናቄ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ አቶ ዮዳሔ በዚህ ወቅት…
የሀገር ውስጥ ዜና ስምረት ፓርቲ በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ለመወዳደር ዝግጅት እያደረገ ነው Adimasu Aragawu Dec 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ለመወዳደር ዝግጅት እያደረገ ነው፡፡ በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህጋዊ እውቅና ያገኘው ፓርቲ የምክር ቤቱን የመጀመሪያ ስብሰባ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩም ፓርቲው ያለፉትን…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግሥት ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እየሰጠ ኢትዮጵያን ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ያደርሳል – ብልፅግና ፓርቲ Adimasu Aragawu Dec 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሕዝብን እያዳመጠና ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እየሰጠ ኢትዮጵያን ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ያደርሳል አለ ብልፅግና ፓርቲ፡፡ ፓርቲው ሰሞኑን የተካሄዱ ሕዝባዊ ውይይቶችን አስመልክቶ ያወጣው ሳምንታዊ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርባል፡፡ ብልፅግና…
የሀገር ውስጥ ዜና Adimasu Aragawu Dec 13, 2025 0 የተደረጉ የሪፎርም ሥራዎች ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ጉባኤዎችን በስኬት እንድናጠናቅቅ አስችሎናል - ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፀጥታና ደኅንነት ተቋማት ላይ የተደረጉ የሪፎርም ሥራዎች ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ጉባኤዎችን በስኬት…
የሀገር ውስጥ ዜና የባሕር ዳር የኮሪደር ልማት ከጣና ኃይቅ ዳርቻ ጋር ተሳስሮ መልማቱ ለከተማዋ ውበት… Adimasu Aragawu Dec 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር ዳር የኮሪደር ልማት ከጣና ኃይቅ ዳርቻ ጋር ተሳስሮ እንዲለማ መደረጉ የከተማዋ ውበት ይበልጥ እንዲገለጥ አስችሏል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ(ዶ/ር)፣ የግብርና ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ፈተና ውስጥ ሆና ያስመዘገበቻቸው ስኬቶች ከብልጽግና ጉዞዋ የሚያስቀራት እንደሌለ ማሳያ ነው – አለሙ ስሜ (ዶ/ር) Adimasu Aragawu Dec 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብን ጨምሮ በፈተና ውስጥ ሆና ያስመዘገበቻቸው ሁሉን አቀፍ ስኬቶች ከጀመረችው የብልጽግና ጉዞ የሚያስቀራት ኃይል እንደሌለ ማሳያ ነው አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር)። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግሥት ሕዝቡን ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ስራዎችን አከናውኗል – ሙፈሪሃት ካሚል Adimasu Aragawu Dec 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሕዝብን ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ስራዎችን አከናውኗል አሉ የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል። “የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ሃሳብ የፌዴራልና ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ከጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ጋር…