Fana: At a Speed of Life!

የባሕር ዳር ‎የኮሪደር ልማት ከጣና ኃይቅ ዳርቻ ጋር ተሳስሮ መልማቱ ለከተማዋ ውበት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የባሕር ዳር የኮሪደር ልማት ከጣና ኃይቅ ዳርቻ ጋር ተሳስሮ እንዲለማ መደረጉ የከተማዋ ውበት ይበልጥ እንዲገለጥ አስችሏል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ(ዶ/ር)፣ ‎የግብርና ሚኒስትር…

ኢትዮጵያ ፈተና ውስጥ ሆና ያስመዘገበቻቸው ስኬቶች ከብልጽግና ጉዞዋ የሚያስቀራት እንደሌለ ማሳያ ነው – አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብን ጨምሮ በፈተና ውስጥ ሆና ያስመዘገበቻቸው ሁሉን አቀፍ ስኬቶች ከጀመረችው የብልጽግና ጉዞ የሚያስቀራት ኃይል እንደሌለ ማሳያ ነው አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር)። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል…

መንግሥት ሕዝቡን ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ስራዎችን አከናውኗል – ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሕዝብን ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ስራዎችን አከናውኗል አሉ የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል። “የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ሃሳብ የፌዴራልና ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ከጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ጋር…

ለዓይን ህክምና አገልግሎት መሻሻል አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዓይን ህክምና አገልግሎት መሻሻል አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል አለ ጤና ሚኒስቴር፡፡ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተገነባ የዓይን ባንክ ማዕከል የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት ተመርቋል። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር…

ከአካውንቲንግ ባለሙያ ወደ ተዋጣለት ተዋናይነት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በሚታዩት ከትዳር በላይ፣ ንጉሥ አርማህ፣ እምዬ ብረቷ እና ደጋግ ሰይጣኖች ላይ ይተውናል ተዋናይ የማታወርቅ ታደሰ። በተለይም ብሔራዊ ቴአትር ሲታይ ቆይቶ ወደ ዓለም ሲኒማ በተዘዋወረው ከትዳር በላይ ተውኔት ላይ የትወና…

በኢትዮጵያ የዳበረ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ግንባታ ሂደት የፖለቲካ ፓርቲዎች ተሳትፎ እንዲጎለብት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የዳበረ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ግንባታ ሂደት የፖለቲካ ፓርቲዎች ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ ናቸው አለ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርትዎች የጋራ ምክር ቤት። ምክር ቤቱ ያዘጋጀው ''የፖለቲካ ተሳትፎ መመሪያ…

ኢትዮጵያ አፍሪካዊ ችግሮችን በአፍሪካውያን ለመፍታት በቁርጠኝነት እየሠራች ነው – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አፍሪካዊ ችግሮችን በአፍሪካውያን ለመፍታት በቁርጠኝነት እየሠራች ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትሯ አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)። በአፍሪካ ሕብረት አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 17ኛ የአፍሪካ የመከላከያ መሪዎች ጉባዔ ተጠናቅቋል። ጉባኤው…

አሜሪካና ጃፓን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ኒውክሌር የመሸከም አቅም ያላቸው ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች እና የጃፓን ተዋጊ ጄቶች የጋራ ወታደራዊ ልምምድ አድርገዋል፡፡ ሀገራቱ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ያደረጉት በቅርቡ ቻይና እና ሩሲያ ተመሳሳይ ልምምድ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው፡፡…

ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ትኩረት ሰጥታ እየሰራች ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 98 በመቶ ንግድ የሚከናወንበት የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን በትኩረት እየሰራች ነው አሉ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)። “ኢትዮጵያን በንግድ በማስተሳሰር ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር” የሚል መሪ ሐሳብ…

የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል በሰባት ወራት የተከናወኑ ድርድሮች ታሪክ የቀየሩ ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል በሰባት ወራት የተከናወኑ ድርድሮች ታሪክ የቀየሩ ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። “ኢትዮጵያን በንግድ በማስተሳሰር ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር” በሚል መሪ ሐሳብ የዓለም የንግድ ድርጅት…