Fana: At a Speed of Life!

መጪው ትውልድ የሚጠቀምበትን የግብርና እምቅ አቅም እያዘጋጀን እንገኛለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መጪው ትውልድ የሚጠቀምበትን የግብርና እምቅ አቅም እያዘጋጀን እንገኛለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ግዙፉ የገልጨት-ሰሪቴ የውኃ አቅርቦት ፕሮጀክት…

መንግሥት የማሕበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ከመሰረቱ ለመፍታት በትኩረት እየሰራ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት መንግሥት በሀገራችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ከመሰረቱ ለመፍታት ግልጽ አቅጣጫ በማስቀመጥ ሲሰራ ቆይቷል አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን…

በቦረና ዞን የመስኖ ግድቦች ግንባታ መጠናቀቅ የውሃ መሠረተ ልማትን የማረጋገጥ ትልቅ ምዕራፍ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቦረና ዞን የመስኖ ግድቦች ግንባታ መጠናቀቅ የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም የውሃ መሠረተ ልማትን የማረጋገጥ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን የሚያሳይ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ለምርጫው ስኬታማነት የጎንደር ከተማና አካባቢው የፖለቲካ ፓርቲዎች ትብብር …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ በቅንጅት እየሰራን ነው አለ የጎንደር ከተማና አካባቢው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፡፡ በጎንደር ከተማና በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል…

ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናሎች በአዲስ አበባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሁለት ዙር ከተሰራ የኮሪደር ልማት ሥራ ጋር ተያይዞ ደረጃቸውን የጠበቁ የትራንስፖርት ተርሚናሎች ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ። የከተማ አስተዳደሩ መንገዶች ባለስልጣን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ እያሱ ሰሎሞን ከፋና…

ከተማ አስተዳደሩ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ወገኖችን በማቋቋም ወደ ስራ እያስገባ ይገኛል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለዜጎች ቅድሚያ በመስጠት ምንም ገቢ የሌላቸውንና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ወገኖችን ከመመገብ ባሻገር በማቋቋም ወደ ስራ እያስገባ ይገኛል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…

7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ ለዲፕሎማቶችና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ አዲስ አበባ ለሚገኙ ዲፕሎማቶችና ለአለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች ገለጻ ተደርጓል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሰቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ለዲፕሎማቶችና ለዓለም አቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች ስለምርጫው ዝግጅት፣…

ለዓረፋ በዓል የምርት እጥረት እንዳያጋጥም እና የተረጋጋ ግብይት እንዲኖር ዝግጅት አድርገናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዒድ አል-አድሃ (ዓረፋ) በዓል የምርት እጥረት እንዳያጋጥም እንዲሁም የተረጋጋ ግብይት እንዲኖር ዝግጅት አድርገናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የከተማ…

ሥራና ሰራተኛ በቀላሉ የሚገናኝበት የዲጂታል ሥርዓት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራ ገበያ ምኅዳሩን በውጤታማ የዲጂታል ሥርዓት በማዘመን ሥራና ሰራተኛ በቀላሉ የሚገናኝበት ዕድል እየተፈጠረ ነው አሉ የሥራ ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በመተባበር…