Fana: At a Speed of Life!

የዲዚ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ከይ ቢያርግ”

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲዚ ብሔረሰብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን በማጅ እና በቤሮ ወረዳዎች ይገኛል። 'ከይ ቢያርግ' የብሔረሰቡ የዘመን ወለወጫና የምስጋና በዓላቸው ሲሆን÷ በብሔረሰቡ ቋንቋ የብርሃን ዓመት ማለት ነው። በዓሉ በጥር ወር…

የከተማዋን ነዋሪዎች የኑሮ ጫና የሚያቃልሉ ተጨባጭ ስራዎች ተከናውነዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት የከተማዋን ነዋሪዎች የኑሮ ጫና የሚያቃልሉ ተጨባጭ ስራዎች ተከናውነዋል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ እያካሄደ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን አራት አጀንዳዎች በማጽደቅ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል፡፡ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ቡዜና አልከድር አጀንዳዎች ለምክር ቤቱ ያቀረቡ ሲሆን÷ ምክር…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ104 ሺህ በላይ ሰዎች የኮደርስ ስልጠና ምስክር ወረቀት ወሰዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 104 ሺህ 700 ሰዎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ምስክር ወረቀት ወስደዋል። የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ኃይለማርያም ተስፋዬ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ክህሎትና ዕውቀትን ለማሳደግ ክልሉ ሰፊ ዕቅድ…

የኢኮኖሚ ማሻሻያው አመቺ የንግድ ከባቢ እንዲፈጠር አስችሏል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለውጭም ሆነ ለሀገር ውስጥ የንግድ ማህበረሰብ አመቺ የንግድ ከባቢ እንዲፈጠር አስችሏል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)። 15ኛው ኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት "የኢትዮጵያን ይግዙ፤…

የገዳ ሥርዓት ተመራማሪ የነበሩት አስመሮም ለገሰ (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገዳ ሥርዓት ተመራማሪ የነበሩት አስመሮም ለገሰ (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አስመሮም (ፕ/ር) የገዳ ሥርዓት እንዲጠበቅ፣ እንዲከበርና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና እንዲያገኝ የሰሩ በተለይም የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ እሴቶችና…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለመምህራን የመኖሪያ ቤት ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለመምህራን የመኖሪያ ቤት ህንፃ ግንባታ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በዚህ ወቅት የነዋሪዎችን የመኖሪያ ቤት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝና በቀጣይም…

ብሔራዊ ባንክ ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት ያካሄደውን የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ አድርጓል። ለጨረታ 70 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር መቅረቡንና በሒደቱ 19 ባንኮች መሳተፋቸውን ጠቅሶ÷ 8 ባንኮች በጨረታው ማሸነፋቸውን ገልጿል። በምንዛሪ ጨረታው…

ቀይ ባሕር እና ኢትዮጵያ ተነጣጥለው መኖር አይችሉም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቀይ ባሕር እና ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ተነጣጥለው መኖር አይችሉም አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ለምክር ቤቱ አባላት በሰጡት ማብራሪያ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ከሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 ባለፉት ጥቂት ዓመታት በኢትዮጵያ ሲሰራ የነበረው የኢኮኖሚ ሪፎርም የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራትን ለመቅረፍ ነው 👉 ግብርና መር መሆን ብቻውን የኢኮኖሚ ስብራታችንን ስለማይጠግን ብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ በመከተል ጥራት ያለው ዕድገት ለመፍጠር ተሰርቷል፤ 👉 ኢትዮጵያ ላለፉት 20 ዓመታት ጤነኛ ያልሆነ…