የሕዝባችንን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ በርካታ ውጤታማ ስራዎች እየተከናወኑ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሕዝባችንን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ በርካታ ውጤታማ ስራዎች እየተከናወኑ ነው አሉ፡፡
በዛሬው ዕለት በዘጠኝ ወራት ውስጥ በፍጥነትና በጥራት በ24 ህንፃዎች የተገነቡ 1 ሺህ 287 ዘመናዊ…