Fana: At a Speed of Life!

ፖለቲካዊ ችግሮችን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየበት የለውጡ ዘመን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጡ እውን መሆኑን ተከትሎ በርከታ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ጉዳዮች ታይተዋል። በኢትዮጵያ ታሪክ ያልነበሩ አዳዲስ ልምምዶች ተስተውለዋል። በተለይም በፖለቲካው ምህዳር ውስጥ ይንጸባረቅ የነበረው ጽንፍ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳ ለደረሰባቸው ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ በተጨማሪም የባንኩ ወላይታ ሶዶ ዲስትሪክት 1 ሚሊየን ብር እንዲሁም የባንኩ ሠራተኞች ማኅበር 500 ሺህ ብር በድምሩ 11…

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች መገጣጠሚያ ማዕከላትን ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚቀጥሉት ዓመታት በሀገር ውስጥ የሚገኙ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች መገጣጠሚያ ማዕከላትን ወደ 60 ለማድረስ እየተሰራ ነው አለ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በሪኦ ሀሰን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

የሰበር ሰሚ ዳኞችን ፊርማ አመሳስሎ በመፈረምና ሀሰተኛ ውሳኔ በማዘጋጀት ወንጀል የተጠረጠረው የህግ ባለሙያ ተከሰሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቢ ህግ የሰበር ሰሚ ዳኞችን ፊርማ አመሳስሎ በመፈረምና ሀሰተኛ ውሳኔ በማዘጋጀት ወንጀል በተጠረጠረው የህግ ባለሙያ ላይ ክስ መስርቷል። ዐቃቢ ህጉ በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት የህግ ባለሙያ…

ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም በመመራት ተወዳዳሪ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እየገነባች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም በመመራት ተወዳዳሪ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እየገነባች ነው አሉ፡፡ 4ኛው በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ ከፍተኛ የቢዝነስ ፎረም የመክፈቻ መርሐ ግብር “ለቢዝነስ ስራ…

ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ። 4ኛው በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ ከፍተኛ የቢዝነስ ፎረም የመክፈቻ መርሐ ግብር “ለቢዝነስ ስራ ዝግጁ የሆነች ኢትዮጵያ'' በሚል…

የነዳጅ ብክነትን ለመቀነስ የተቀመጡ የቁጠባ አቅጣጫዎችን ተግባራዊ ማድረግ ይገባል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነዳጅ ብክነትን ለመቀነስ የተቀመጡ የቁጠባ አቅጣጫዎችን ተግባራዊ ማድረግ ይገባል አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በተገኙበት በክልሉ የንግድና ገበያ ልማት ቢሮ የተዘጋጀ የነዳጅ ምርት አቅርቦትና ሥርጭት…

በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ስምምነቶች ወደ ትግበራ የሚገቡበት ፍጥነት ጨምሯል – ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየሰራች ባለችው ሪፎርም የኢንቨስትመንት ስምምነቶች ወደ ትግበራ የሚገቡበት ፍጥነት ጨምሯል አሉ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)። ኮሚሽነሩ ይህንን ያሉት በ4ኛው "በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ'' ከፍተኛ…

አዲስ አበባ በአፍሪካ የከተሜነት አኗኗር ዝመና ውስጥ ጉልህ አሻራ እያኖረች ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ በአፍሪካ የከተሜነት አኗኗር ዝመና ውስጥ ጉልህ አሻራ እያኖረች ነው አሉ የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በዘላቂ የከተማ ልማትና ኢንቨስትመንት ያላቸውን አጋርነት ለማሳደግ ያለመው የመጀመሪያው የኢትዮ-ጣሊያን…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን በመያዝ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። በምዕራፉ የሁለተኛ ሳምንት ውድድር የምድብ 2 ስምንት ተወዳዳሪዎች ከኮከብ ባንድ ጋር…