ሰሜን ኮሪያ አሜሪካን የመምታት ዐቅም አለው የተባለለትን አኅጉር አቋራጭ ሚሳኤል አስወነጨፈች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አሜሪካን የመምታት ዐቅም አለው የተባለለትን አኅጉር አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤል ማስወንጨፏን የጃፓን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሰሜን ኮሪያ ዛሬ ያስወነጨፈችው ሚሳኤል÷ በጃፓን ሰሜናዊ ክፍል ከምትገኘው ሆካይዶ ደሴት በስተምዕራብ 210…