የኢትዮጵያን የወጪ ንግድ ምርቶች ለማሳደግ በትብብር እንሠራለን – የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የወጪ ንግድ ምርቶች ለማሳደግ በትብብር እንደሚሠሩ የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ በኢትዮጵያ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሺንያንግ ሊ ገለጹ፡፡
ሺንያንግ ሊ ÷ የፕሮጀክቱ ተቀዳሚ ዓላማ በኢትዮጵያ ያለውን የመሠረተ ልማት ዝርጋታ የጥራት…