የሀገር ውስጥ ዜና አፍሪካ የሠላም እና የደኅንነት ተግዳሮቶቿን በራሷ መፍታት አለባት – ኃይለማሪያም ደሳለኝ Alemayehu Geremew Oct 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ለሠላም እና ደኅንነት ተግዳሮቶች ከውጭ መፍትሄ ከመሻት አስቀድማ በራሷ ለመፍታት መሥራት እንዳለባት የኢፌዴሪ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ገለጹ፡፡ ትናንት የተጠናቀቀው የጣና ፎረም “የአኅጉሪቷ ሠላምና ደኅንነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኅዳሴ ግድብ የአንድነታችን ማሰሪያ በመሆኑ ለፍጻሜ ለማብቃት በትብብር እንሠራለን – የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች Alemayehu Geremew Oct 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ የአንድነታችን ማሰሪያ በመሆኑ የፖለቲካ ልዩነት ሳይገድበን ለፍጻሜ ለማብቃት በትብብር እንሰራለን ሲሉ የተለያዩ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለጹ፡፡ በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ በመገኘትም የግንባታውን ሂደትና…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜን ኢትዮጵያ የሚካሄደውን የመከላከል ርምጃ በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ Alemayehu Geremew Oct 17, 2022 0 በአሁኑ ወቅት በሰሜን ኢትዮጵያ የተፈጠረው ግጭት፤ ሕወሐት ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም በሙሉ ዐቅሙ የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ የመጣ መሆኑን ማስታወስ ተገቢ ነው። ይህም የኢትዮጵያ መንግሥት በሚያዝያ ወር ያወጀውን በሰብአዊነት ላይ የተመሠረተ የተኩስ አቁም የጣሰ ነው። የመንግሥት ጥረት ምንም ዋጋ…
የሀገር ውስጥ ዜና በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሲንድ ግዛት በጎርፍ ለተጎዱ ፓኪስታናውያን የሰብዓዊ ዕርዳታ አቀረበ Alemayehu Geremew Oct 17, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አምባሳደር ጀማል በከር ከ8 ሺህ ለሚበልጡ የሲንድ ግዛት የጎርፍ ተጎጂዎች ድጋፍ አቅርበዋል፡፡ ድጋፉም ምግብ፣ መድኃኒት፣ መጠለያ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶችን ያካተተ መሆኑን ከኤምባሲው ያገኘነው መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና 10ኛው የጣና ፎረም ተጠናቀቀ Alemayehu Geremew Oct 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀናት በባህር ዳር ሲካሄድ የቆየው 10ኛው የጣና ፎረም ተጠናቀቀ። ጉባዔው የተካሄደው "የደኅንነት ሥጋቶችን መቆጣጠር ፣ተጽዕኖን የመቋቋም አቅምን በአፍሪቃ ለመገንባት" በሚል መሪ ቃል ነው፡፡ ፎረሙ በርካታ ነጥቦች የተነሱበትና ውጤታማ…
የሀገር ውስጥ ዜና በገንዘብ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ ከ“አይ ኤም ኤፍ” ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ጋር ተወያየ Alemayehu Geremew Oct 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ የተመራው ልዑክ ከዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ጋር ፍሬያማ ውይይት ማካሄዱ ተገለጸ፡፡ ልዑካን ቡድኑ ከዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ጋር የመከረው በአሜሪካ እየተካሄደ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የምዕራባውያን አተያይ የተዛባ ነው – ፕሮፌሰር አን ፊትዝ ጄራልድ Alemayehu Geremew Oct 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለተከሰተው ግጭት መራዘም የምዕራባውያን አተያይና ምላሽ ሚዛናዊ አለመሆን የበኩሉን አስተዋፅዖ ማበርከቱን ፕሮፌሰር አን ፊትዝ ጄራልድ ገለጹ፡፡ በካናዳ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ትምህርት ቤት ዳይሬክተር የሆኑት ፕሮፌሰር አን ፊትዝ ጄራልድ…
የሀገር ውስጥ ዜና 40 ኤፍ1 ቦምብ እና 15 ክላሽንኮቭ መሳሪያ ተያዘ Alemayehu Geremew Oct 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ዞን መተማ ወረዳ በማጠቢያ ንዑስ ወረዳ ጉባይ ቀበሌ ለሽብር ተግባር ሊውል የነበረ 40 ኤፍ1 ቦምብ መያዙን ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የመተማ ወረዳ ፖሊስ የታክቲክ ምርመራ ክፍል ኃላፊ ረዳት ኢንስፔክተር ቸኮል ወርቄ እንደገለጹት÷…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የታዳጊ ሀገራት ኢኮኖሚ በወቅታዊ ሁኔታ እጅጉን እየተፈተነ ነው – አይ ኤም ኤፍ Alemayehu Geremew Oct 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዳጊ ሀገራት እና አዳዲስ ገበያዎች በዶላር ዋጋ መወደድ፣ በከፍተኛ የብድር ወለድ ጫና እና በንግድ ሰበብ ከሀገራቱ ወደ ውጪ በሚንቀሳቀስ ሐብት ኢኮኖሚያቸው እጅጉን እየተፈተነ መሆኑን ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አስታወቀ፡፡ በተለይም ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲ የወጣቶች ልዑክ ካርቱም ገባ Alemayehu Geremew Oct 13, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ወንድማማችነትን እና የአረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲን ዓላማ ለማስተዋወቅ የኢትዮጵያ የወጣቶች ልዑክ ካርቱም ገባ፡፡ ወደ ካርቱም ያመራው የኢትዮጵያ ወጣቶች ልኡካን ቡድን በዴሞክራሲ ሥርአት ግንባታ ማዕከል ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሙሳ አህመድ…