ለመኸር እርሻ ለአግሮ ኬሚካል ግዢ ከ60 ሚሊየን ዶላር በላይ ተመድቧል – የግብርና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014/2015 የመኸር ምርት ዘመን የአግሮ ኬሚካል እጥረት እንዳይከሰት ከ60 ሚሊየን ዶላር በላይ በጀት ተመድቦ በግዥ ሂደት ላይ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሚኒስቴሩ የኢንቨስትመንትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሶፊያ…