Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደሩ መንግስት በሠላም ማሥፈን እና ልማት ላይ የተገበራቸውን ሥራዎች ለብሪታኒያ የፓርላማ አባላት አስረዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈሪ መለሰ መንግስት በሀገሪቱ ዘላቂ ሠላም ለማስፈን የወሰዳቸውን እርምጃዎች በኢትዮጵያና በጂቡቲ ጉዳይ ላይ ለተቋቋመው የብሪታኒያ የፓርላማ አባላት አስረድተዋል፡፡ አምባሳደር ተፈሪ ፥ ህወሓት ለሦስተኛ ዙር ወታደራዊ…

ባለፉት 11 ወራት ከወርቅ ምርት 513 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 11 ወራት ኢትዮጵያ ከወርቅ ምርት 513 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር ገቢማግኘቷን የማዕድን ሚኒስትሩ ኢጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ። በዚህ ዓመት የወጪ ንግድ ማዕድናትን በሥፋት ፣ በጥራት እንዲሁም በዓይነት በማምረት የተገኘው ገቢ ቡና በመላክ…

የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረ-ሰብ አባል ሀገራት ከውጪ የሚገቡ ልባሽ ጨርቆችን እና ጫማዎችን ሊያግዱ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ፣ ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ሩዋንዳ እና ቡሩንዲ የልባሽ ጨርቆችንና ጫማዎችን ገቢ ንግድ ሊያግዱ መሆኑ ተነገሯል፡፡ ሀገራቱ በገቢ ንግድ ከውጭ የሚገቡ ልባሽ ጨርቆችንና ጫማዎችን የሚያግዱት የሀገር ውስጥ የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪዎችን እና የጫማ…

ወደ ሀገራቸው መመለስ የሚፈልጉ ፍልሰተኞችን መመለስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውን በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ማጠናከር እና ወደ ሀገራቸው መመለስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኃላፊዎች ጋር ውይይት ማካሄዳቸውን ገልጸዋል፡፡ አምባሳደር ብርሃኑ የዓለም አቀፉን…

ኬንያ ከኮቪድ19 ሥርጭት ዳግም መቀስቀስ ጋር ተያይዞ ዜጎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል እንዲጠቀሙ በድጋሚ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ ቀንሶ የነበረው የኮቪድ19 ሥርጭት ዳግም መቀስቀሱን እና የሀገሪቷ ጠቅላላ ምርጫ መቃረቡን ተከትሎ ዜጎቿ ማስክ መጠቀማቸውን እንዲቀጥሉ በድጋሚ አወጀች፡፡ የኬንያ ጤና ሚኒስትር ሙታሂ ካግዌ ÷ ዜጎች በማናቸውም ቦታዎች ማስክ የመጠቀም ግዴታ…

የአውሮፓ ኅብረት በሩሲያ የምግብ እና የማዳበሪያ አቅርቦቶች ግዢ ላይ ማዕቀብ አለመጣሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሩሲያ ምግብ እና ማዳበሪያ መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም አካል ማዕቀብ ሳይፈራ ግዢ መፈጸም እንደሚችል የአውሮፓ ኅብረት የውጪ ጉዳይ ፖሊሲ ኃላፊ ጆሴፍ ቦሬል አስታወቁ፡፡ ቦሬል ይህን ያሉት የአውሮፓ ኅብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ከመጀመሩ…

የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ መሪዎች በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጉዳይ እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ መሪዎች በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በአማፂያን መካከል ለተከሰተው ግጭት ዕልባት ለመሻት በኬንያ እየመከሩ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ባዘጋጁት ስብሰባ ላይ የተገኙት በምሥራቅ ዴሞክራቲክ…

ቻይና የመጀመሪያውን ሰው አልባ የጭነት ማጓጓዣ አውሮፕላን አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና “ቲ ፒ 500” የተሰኘ የመጀመሪያውን ግዙፍ ሰው አልባ ዕቃ ጫኝ አውሮፕላን አስተዋውቃለች። አውሮፕላኑ የተሠራው አቪየሽን ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን በተሰኘው የመጀመሪያው የቻይና ሀገር በቀል ኢኒስቲትዩት ሲሆን የቻይና የበረራ አገልግሎት ደግሞ…

እንደ ቅድመ አያቶቻችን ማንኛውንም ዓይነት ፈተና በድል የምንወጣ ጠንካራ ህዝቦች ነን – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያውፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን የምዕራቡ ዓለም የኢኮኖሚ ማዕቀብ አይሰብረንም ፤ እንዲያውም ይበልጥ ያጠነክረናል ሲሉ ገለጹ፡፡ ቭላድሜር ፑቲን ÷ እንደ ቅድመ አያቶቻችን ማንኛውንም ዓይነት ፈተና የመጋፈጥ ብቃት እንዳለን ያለፉት ዘመናት የሩሲያ…

4ኛው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር የፊታችን ሰኔ 14 እንደሚጀመር ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 14 በሚጀመረው 4ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር 6 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል መታቀዱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ አስመልክተው ባወጡት መግለጫ፥ በዚህ ዓመት በአጠቃላይ…