ኢትዮጵያ በ”ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ” እንዲሁም በ”አጎዋ” ላይ ያላትን አቋም ለአሜሪካው ምክር ቤት አባል አስረዳች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ስለሺ በቀለ በአሜሪካ ምክር ቤት የቀረበው የኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ላይ እንዲሁም ኢትዮጵያ ከአጎዋ ተጠቃሚነት መታገዷን በተመለከተ መንግስት ያለውን አቋም ለአሜሪካው የምክር ቤት አባል ጆን ጋራሜንዲ…