Fana: At a Speed of Life!

ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም የአገሪቱ የውጪ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ም/ሚኒስትር ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር ዴንግ ዳው ዴንግ ገለጹ፡፡ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል…

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በፖሊሳዊ ኢንተለጀንስ ሙያ ያሠለጠናቸውን የፖሊስ አመራሮችና አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በፖሊሳዊ ኢንተለጀንስ ሙያ ያሠለጠናቸውን የፖሊስ አመራሮችና አባላት በዛሬው ዕለት አስመረቀ፡፡ ተቋሙ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ባለሙያዎች አማካኝነት ያሠለጠናቸው የፖሊስ አመራሮችና አባላት…

መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው ተቋም በአሸባሪ ቡድኑ ለተፈናቀሉ ወገኖች የ 7 ሚሊየን በር የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ሃና ፋውዴሽን'' የተሰኘ መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው ምግባረ-ሠናይ ድርጅት በአሸባሪው ህወሓት ተፈናቅለው በሰሜን ወሎ ዞን ጃራ መጠለያ ለሚገኙ ወገኖች ሰባት ሚሊየን ብር የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን በአዲስአበባ በውክልና…

በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ ከ 5 ሺህ 100 በላይ ተተኳሽ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ ከ5 ሺህ 100 በላይ ተተኳሽ ጥይት በማኅበረሰብ ጥቆማ መያዙን የዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር እና የአርጎባ ልዩ ወረዳ ፖሊስ ፅሕፈት ቤት አስታውቀዋል፡፡ የአርጎባ ልዩ ወረዳ ፖሊስ ፅሕፈት ቤት ምክትል ኮማንደር…

በአሜሪካውያን ወጣቶች የሚፈጸሙ ጅምላ ግድያዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻቀቡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካውያን ወጣቶች የሚፈጸሙ ጅምላ ግድያዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻቀቡ መሆኑን ጥናት አመለከተ፡፡ የ”ማዘር ጆንስ የጅምላ ግድያ የመረጃ ቋት” የግድያ ወንጀሎችን በቁጥር አስደግፎ እንዳመላከተው ÷ በአሜሪካ ዕድሜያቸው 18 በሆናቸው ወጣቶች…

የአፍሪካ ኅብረት ልዩ የመሪዎች ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ልዩ የመሪዎች ጉባዔ በኢኳቶሪያል ጊኒ ዋና ከተማ ማላቦ እየተካሄደ ነው። ጉባዔው በሰብአዊ እርዳታና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ይወያያል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪም ፀረ ሽብር ጉዳዮች ላይ እና ኢ-ሕገ መንግሥታዊ በሆነ መንገድ…

ሕግ የማስከበር ዘመቻው ውጤት እያመጣ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዞኑ እየተካሄደ ያለው ሕግ የማስከበር ዘመቻ ውጤት እያመጣ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ገለጹ፡፡ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዱ ሁሴን በወቅታዊ እና አካባቢያዊ ሁኔታ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። ዋና አስተዳዳሪ አቶ…

ምዕራባውያን ሩሲያን ከዓለም ኢኮኖሚ ለማግለል የሚያደርጉት ጥረት አይሳካም – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በምዕራባውያኑ ተፅዕኖ ከዓለም አቀፉ የኢኮኖሚ መድረክ ለቃ እንደማትወጣ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስታወቁ ። ፕሬዚዳንት ፑቲን በበይነ መረብ በተካሄደው የአውሮፓ እና እስያ ሀገራት የኢኮኖሚ ፎረም ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ሩሲያን በማዕቀቦች…

ቻይና በሀገር በቀል የልማት መርህዎቿ የማንንም ጣልቃ ገብነት እንደማትሻ አስገነዘበች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ራስን በራስ የማስተዳደር እና የመልማት መብት ቀዳሚ የሰብዓዊ መብቶች መሆናቸውን አስገነዘበች፡፡ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ሀላፊ ሚሼል ባችሌት እንደተናገሩት ÷ በሀገራት ጉዳዮች ላይ የውጭ…

በግጭት ምክንያት ተፈናቅለው በጎንደር ከተማ ተጠልለው የነበሩ ዜጎች ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጭልጋ ወረዳ በአይከል ከተማ በወቅታዊ ግጭት ምክንያት ተፈናቅለው በጎንደር ከተማ ተጠልለው የነበሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ወደ ቀደመ ቀያቸው እየተመለሱ ነው፡፡ ለወራት ያህል ከመኖሪያ ቤታቸው ወጥተው በተለያዩ ማቆያዎች ከነበሩ…