Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያን የመሠረተ-ልማት ዕድሎች የሚያስተዋውቅ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የመሰረተ-ልማት እድሎች ለቻይና ኩባንያዎች የሚያስተዋውቅ ፎረም በዌቢናር አካሄደ። በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ መንግስት ለመሰረተ-ልማትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን…

በመዲናዋ የቤት አቅርቦትን ለማሳደግ የሚያስችል ውይይት ከሪል እስቴት አልሚዎች ጋር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መዲናዋን ማልማት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከግሉ ዘርፍ የሪል እስቴት አልሚዎች ጋር በጋራ ለመሥራት ውይይት አካሂዷል፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሪት…

ባለፉት 3 ወራት በሀገሪቱ ሠላምና መረጋጋት ለማስፈን የተሠራው ሥራ መሻሻል አሳይቷል – የሠላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ወራት ሠላምና መረጋጋት ለማስፈን የተሠሩ ሥራዎች አበረታች መሆናቸውን የሠላም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የሠላምና የጸጥታ ተቋማት የጋራ ውይይት ክልሎች በሠላምና ደኅንነት ላይ በዘጠኝ…

ቱርክ ዓለም ላይ የረሃብ አደጋ ሥጋት ሳይባባስ የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት እልባት እንዲሰጠው ጠየቀች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ - ዩክሬን ጦርነት በዓለም ላይ የተከሰተውን የረሃብ አደጋ እንዳያባብስ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በትብብር እንዲሠራ ተመድ ባካሄደው የከፍተኛ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ቱርክ ጠየቀች፡፡ ተመድ "በዓለም አቀፍ ደረጃ የምግብ ዋስትናን በድርጊት…

ቻይና በዓለም ቀዳሚ ያደረጋትን የሞባይል ብሮድባንድ እና የፋይበር ኦፕቲክ አገልግሎት ገነባች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በዓለም ቀዳሚ ያደረጋትን የሞባይል ብሮድባንድ እና የፋይበር ኦፕቲክ አገልግሎት መገንባቷን የ”ዓለም የቴሌኮሙኒኬሽን እና የመረጃ ማኅበረሰብ ቀን” ባከበረችበት ወቅት ይፋ አደረገች፡፡ የቻይና የኢንዱስትሪ እና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ምክትል…

አውስትራሊያ ከ41 ዓመታት በኋላ ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት አስተናገደች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አውስትራሊያ ከፈረንጆቹ 1981 ወዲህ አጋጥሟት የማያውቅ የዋጋ ግሽበት ማስተናገዷን የሀገሪቷ ስታቲስቲክስ ቢሮ አመላከተ፡፡ ሀገሪቷ በሚያዝያ ወር ያስመዘገበችው የዋጋ ግሽበት መጠን 7 ነጥብ 2 በመቶ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ የሀገሪቷ ስታቲስቲክስ…

በእርቅ ወደ ተሻለ ነገር መራመድ ጊዜው የሚጠይቀው ተግባር ነው – ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእርቅን ጥቅም በመቀበል ወደ ተሻለ ነገር መራመድ ጊዜው የሚጠይቀው ተግባር መሆኑን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ገለጹ፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የ2014ን የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ…

የአፍሪካ ከተሞች ጉባዔ በኬንያ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ከተሞች ጉባዔ በምዕራብ ኬንያ ባሕር ዳርቻ በምትገኘው ኪሱሞ ከተማ ዛሬ ተጀምሯል፡፡ ጉባዔው በመካከለኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ የአፍሪካ ከተሞች በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚያጋጥሟቸውን በርካታ ፈተናዎች ለማቃለል እና ቀጣይነት ያለው…

ማዕከላዊ ዕዙ በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ላይ ለሚቃጣ ማናቸውም ጥቃት ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ዕዝ በሀገራችን ሉዓላዊነት ላይ ጥቃት የሚሰነዝሩ አሸባሪዎችን መደምሰስ በሚያስችል ወታደራዊ ቁመና ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ። ማዕከላዊ ዕዝ "ስልጠና ለተሻለ የግዳጅ አፈፃፀም" በሚል መርህ በተሠጠው የአመራር ሥልጠና በምንም የማይበገር…

አሜሪካ የመሳሪያ ሥርጭት እና ቁጥጥር አተገባበሯን እንድትፈትሽ ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ መሣሪያ በታጠቁ ሁከት ፈጣሪዎች በዜጎቿ ላይ የሚፈጽሙትን የሽብር ተግባር እንድትቆጣጠርና እርምጃ እንድትወስድ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ዣኦ ሊጂያን ጠየቁ፡፡ ቃል አቀባዩ በሠጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ ከመሣሪያ ጋር የተገናኙ…