Fana: At a Speed of Life!

አዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የተሰኘ 1 ሚሊየን ብር ሽልማት የሚያስገኝ የሥራ ፈጠራ ውድድር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የተሰኘ የሥራ ፈጠራን በማበረታታት የሥራ አጥነት ችግርን ሊፈታ የሚችል ውድድር ይፋ አድርጓል:: ፕሮጀክቱ ሥራ ፈጠራን ከማበረታታት ባሻገር ክህሎት ላላቸው ሥራ ፈጣሪዎች የቢዝነስ ሙያ ሥልጠና እና የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል…

የአሸባሪው ህወሓት ጠብ አጫሪ ተግባር የትግራይን ህዝብ አደጋ ላይ የጣለ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተዘዋወረ ህዝቡን ለጦርነት እየቀሰቀሰ መሆኑን የሚያሳዩ መረጃዎች በመውጣት ላይ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ አሸባሪው ህወሓት በጠብ አጫሪ ተግባሩ እንደቀጠለና የትግራይን ህዝብ አደጋ ላይ…

ለዓይነት 2 የስኳር ሕመም ክትትል የሚውል “ቲርዝፓታይድ” የተሰኘ አዲስ መድሃኒት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የምግብና መድሃኒት አስተዳደር ለዓይነት 2 የስኳር ሕመም ክትትል የሚውል “ቲርዝፓታይድ” የተሰኘ አዲስ መድሃኒት አጸደቀ፡፡ መድሃኒቱ ፈቃዱን ያገኘው ከፌዴራሉ የቁጥጥር ባለሥልጣን ነው ተብሏል፡፡ “ቲርዝፓታይድ” የተሰኘው አዲስ…

የአውሮፓ ኅብረት ኩባንያዎች ከሩሲያ ጋዝ መግዛታቸውን እንዲቀጥሉ በቀረበው ዕቅድ ላይ ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን በማይጻረር መልኩ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ከሩሲያ ጋዝ መግዛታቸውን እንዲቀጥሉ በቀረበው ዕቅድ ላይ ተስማማ፡፡ የአውሮፓ ኅብረት ባለሥልጣናት በደረሱት አዲስ ሥምምነት መሠረት፥ ኩባንያዎች ከሩሲያ…

አምነስቲ ኢንተርናሽናልና ሂውማን ራይትስ ዎች “ሰብአዊ መብት ጥሰት ተፈጽሟል” በሚል ያወጡት ሪፖርት ተጨባጭነት የሌለውና አሸባሪውን…

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂውማን ራይትስ ዎች በወልቃይት አካበቢ "የሰብአዊ መብት ጥሰት ተፈጽሟል" በሚል ያወጡት ሪፖርት ተጨባጭነት የሌለው እና ለአሸባሪው ህወሓት ያደላ መሆኑን በአሜሪካ የኢትዮጵያ ሲቪክ ተቋማት፣ የዳያስፖራ አደረጃጀቶችና…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከዩኒሴፍ ዋና ዳይሬክተር ካትሪን ራስል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ አዲስ ከተሾሙት የዩኒሴፍ ዋና ዳይሬክተር ካትሪን ራስል ጋር ተወያይተዋል። ዋና ዳይሬክተሯ በኢትዮጵያ በሰው ሠራሽና በተፈሮ አደጋ የተጎዱ በርካታ ሕጻናትን ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ለማየትና ለመርዳት የሚያስችላቸውን…

በባሕርዳር ከተማ ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር ዝግጅት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕርዳር ከተማ ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር ዝግጅት ተካሄደ። የጎዳና ላይ ኢፍጣር ዝግጅት የባሕር ዳር ከተማና በአካባቢው የሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት ነው የተካሄደው። በዝግጅቱ ላይ የክርስትና እና የሌሎች ሃይማኖቶች ተከታይ…

የሩሲያ – ዩክሬን ጦርነት በፍጆታ ዕቃዎች እና በአገልግሎት ዘርፉ ላይ የተከሰተውን የዋጋ ንረት ይበልጥ እንዳባባሰው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ዓመት በአውስትራሊያ፣ በአሜሪካ እና በበርካታ የአውሮፓ ሀገራት ሸማቾች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ንረት መከሰቱን ሀገራቱ መጋቢት ወር ላይ ይፋ ባደረጉት የሩብ ዓመት ሪፖርት አመላከቱ፡፡ ሀገራቱ የገንዘብ የመግዛት አቅም ግሽበት እንዳጋጠማቸውም ነው…

ምርጫ ቦርድ አብን ጠቅላላ ጉባኤውን በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ በድጋሚ እንዲያካሂድ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ጠቅላላ ጉባኤውን በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ በድጋሚ እንዲያካሂድ ውሳኔ አሳለፈ። ቦርዱ ውሳኔውን ያሳለፈው አብን መጋቢት 23 ቀን 2014 ዓ.ም ያደረገውን ጠቅላላ ጉባኤ አስመልክቶ…

መንግስት በኢትዮጵያ የማላዊ አምባሳደር ቻርለስ ፒተር ሞሳ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በኢትዮጵያ የማላዊ አምባሳደር ቻርለስ ፒተር ሞሳ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ፡፡ አምባሳደር ቻርለስ ፒተር ሞሳ ÷ ሀገራቸውን በአምባሳደርነት ከማገልገላቸው በተጨማሪ የአፍሪካ ኅብረት እና በአፍሪካ የተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚ…