Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ኢኮኖሚያዊ ጫናን የተሻገረችው አካታች እና ዘላቂ የልማት ግቦችን በመከተሏ ነው – ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ የልማት ግቦች ስኬታማ የሚሆኑት እና ሀገራት ከኢኮኖሚያዊ ጫና ማገገም የሚችሉት አካታች እና ዘላቂ መርሆዎችን ሲከተሉ እንደሆነ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ ዶክተር ሊያ ታደሰ በተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚ እና ማኅበራዊ…

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በ9 ወራት ከ 43 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 9 ወራት ከ43 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ገለጸ። የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ ሙሉጌታ ተፈራ ÷ ቢሮው በ2014 በጀት ዓመት ከ 48 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ግብር ለመሰብሰብ አቅዶ ሲንቀሳቀስ…

በ “ዘ-ጋርዲያን” ለማጭበርበሪያነት የዋለው የዋግኽምራ ተፈናቃይ እናቶች ምስል በፎቶ ጋዜጠኛው ተጋለጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌቲ ኢሜጅስ የፎቶ ጋዜጠኛ ጀማል ኮንተስ ሰቆጣ ላይ ያነሳውን የዋግኽምራ ተፈናቃይ እናቶችን ምስል የእንግሊዙ "ዘጋርዲያን" ጋዜጣ በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ መንግስት በፈጸመው በደል የተጎዱ እናቶች በማስመሰል ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ በተሳሳተ መረጃ…

ቻይና በዜጎቿ ሥነ-ልቦና የተቃኙ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ዩኒቨርሲቲዎችን ዕውን ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ ÷ የሀገሪቷ ዩኒቨርሲቲዎች ሥርዓተ-ትምህርት ከዜጎቻቸው ጥልቅ ሥነ-ልቦናዊ ዕሳቤዎች የተቀዱ መሆን እንዳለባቸው አሳሰቡ፡፡ በትናንትናው ዕለት ቤጂንግ በሚገኘው ሬንሚን ዩኒቨርሲቲ በነበራቸው የጉብኝት መርሃ-ግብር…

ቻይና 4ኛውን ምዕራፍ ጨረቃን የማሰስ መርሃ ግብር በዚህ ዓመት እንደምትጀምር አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና አራተኛውን ምዕራፍ ጨረቃን የማሰስ መርሃ-ግብር በዚህ ዓመት ልትጀምር መሆኑን የቻይና ብሔራዊ የጠፈር አስተዳደር ምክትል ኃላፊ ው ያንሁዋ ተናገሩ። የአራተኛው ምዕራፍ ጨረቃን የማሰስ መርሃ-ግብር ዓላማም በደቡባዊ የጨረቃ ዋልታ ላይ ሣይንሳዊ…

የኢትዮጵያ መንግስት በኬንያው የቀድሞ ፕሬዚዳንት መዋይ ኪባኪ ሕልፈት የተሰማውን ሃዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በኬንያው የቀድሞ ፕሬዚዳንት መዋይ ኪባኪ ሕልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ መዋይ ኪባኪ በሕይወት በነበሩበት ጊዜ የነበራቸው ራዕይ ሩቅ እንደነበረና በአመራራቸውም…

ጂቡቲ ወደብ የደረሰውን 50 ሺህ ሜትሪክ ቶን ዩሪያ የአፈር ማዳበሪያ ማጓጓዝ ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ስታር ፒክሰስ” የተባለችው መርከብ የመጀመሪያውን 50ሺህ ሜትሪክ ቶን ዩሪያ ማዳበሪያን ይዛ ትናንት ምሽት ጅቡቲ ወደብ ገብታለች፡፡ እስካሁን “ኤን.ፒ.ኤስ.ቢ” እና “ኤን.ፒ.ኤስ” የተሰኙ የአፈር ማዳበሪያ ዓይነቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንደገቡ…

የጃፓን ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን ማፍሰስ እንደሚፈልጉ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን ባለሐብቶች በኢትዮጵያ ባሉ ክፍት የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ በቂ ግንዛቤ እንዳገኙና መዋዕለ-ንዋያቸውን ማፍሰስ እንደሚፈልጉ አስታወቁ፡፡ በጃፓን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ “ኢንስፓየር አፍሪካ” ከተሰኘ ማኅበር ጋር በመተባበር የጃፓን…

7 ኩንታል የሚጠጋ በቆሎ ምርጥ ዘር በማስመሰል በህገ ወጥ መንገድ ሊሸጥ የነበረ ግለሰብ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ ቀለም በመቀባት ምርጥ ዘር አስመስሎ ሰባት ኩንታል የሚጠጋ በቆሎ በህገ ወጥ መንገድ ለሽያጭ ሲያዘጋጅ የነበረ ግለሰብ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። የጦራ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ሳጅን ረዲ ደኑር እንደገለጹት ÷ በቆሎ…

ኢሰመኮ ሁለተኛው የአፍሪካ ብሔራዊ የሰብዓዊ መብቶች ተቋም ሆኖ ተመረጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ሁለተኛው የአፍሪካ ብሔራዊ የሰብዓዊ መብቶች ተቋም ሆኖ ተመረጠ፡፡ በአፍሪካ ውስጥ እውቅና የተሰጠው ተቋም እንዲሆን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ለሕጻናት የሚያደርገው ጥበቃ እና የሚሰጠው የሰብዓዊ መብት…