Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነትን ተከትሎ ናይጄሪያ ለምዕራባውኑ ነዳጅ በመሸጥ በለስ ቀንቷታል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ዲፕሎማቶች ካሳለፍነው ሳምንት ወዲህ ከናይጄሪያ መንግስት የነዳጅ ኩባንያ ጋር 40 በመቶ የሚሆነውን የሀገሪቷን የነዳጅ አቅርቦት ለመግዛት መደራደራቸው ተሰምቷል፡፡ ምዕራባውያኑ ሩሲያ ላይ ማዕቀብ መጣላቸውን ተከትሎ ባጋጠማቸው…

ማንቼስተር ዩናይትድ ኤሪክ ቴን ሃግን በሦስት ዓመት ውል ማስፈረሙን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙ እግር ኳስ ክለብ ማንቼስተር ዩናይትድ ኤሪክ ቴን ሃግን በሶስት አመት ውል ማስፈረሙን አስታወቀ። የ52 አመቱን አሰልጣኝ ሊራዘም በሚችል የአንድ አመት ተጨማሪ ኮንትራት ለሶስት አመታት ከሆላንዱ አያክስ አምስተርዳም ማስፈረሙን ክለቡ…

ቻይና የሳንባ ካንሰርን ማዳን የሚያስችል ትልቅ ግኝት ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በገዳይነቱ የሚታወቀውን የሳንባ ካንሰር በቀላል ቀዶ ጥገና ማከም እና ማዳን የሚቻልበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውን በቻይና ቤጂንግ የሚገኝ የሕክምና ምርምር ማዕከል አስታወቀ፡፡ በቻይና ቤጂንግ የሕክምና ዩኒቨርሲቲ…

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ለትንሳኤ በዓል ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ለትንሳኤ በዓል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገለፀ፡፡ በዓሉን ምክንያት በማድረግም 3 ሺህ የዳልጋ ከብት 5 ሺህ በግና ፍየል ለዕርድ ማዘጋጀቱን አስታውቋል። ከኅብረተሰቡ የሚመጡ የእርድ እንስሳትንም ለማስተናገድ ማሽኖቹን…

የደቡብ ክልል ሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ቢሮ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ወላጅ አልባ ሕፃናት ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የደቡብ ክልል ሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ቢሮ “ሆፕ ፎር ጀስቲስ”ከተባለ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመቀናጀት የፋሲካ በዓልን በጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ ለሚያሳልፉ ወላጅ አልባ ሕፃናት ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር አከናወነ። በወላይታ እና ሆሳዕና አካባቢ…

በአማራና አፋር ክልሎች ከ2 ሚሊየን በላይ ሰዎች ማኅበራዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአማራና አፋር ክልሎች አሸባሪው ህወሓት በፈጸመው ጥቃት ከ2 ሚሊየን 4 መቶ ሺህ በላይ ሰዎች ማኅበራዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የኢትዮጵያ የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ገለጸ። የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በአማራና አፋር ክልሎች ባደረገው የዳሰሳ…

ሩሲያ በዩክሬን ዶንባስ ግዛት መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ ከፈተች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሩሲያ በዩክሬን ዶንባስ ግዛት መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ መክፈቷ ተገለፀ። የሩሲያ የመካላከያ ሚኒስቴር ሞስኮ ትናንት ማምሻውን በዩክሬን መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ጥቃት መክፈቷን አስታውቋል። የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪም ሩሲያ በዶንባስ…

የ33ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ የረመዳንን ፆም ምክንያት በማድረግ በጌዴዮ ዞን ገርባሀሬ ወረዳ ለሚገኙ አቅመ ደካሞች የምግብ ፍጆታ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ33ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ የረመዳንን ፆም ምክንያት በማድረግ በአካባቢው ለሚገኙ አቅመ ደካማ ወገኖች የምግብ ፍጆታዎች ድጋፍ አደረገ። በደቡባዊ ሶማሊያ “ሴክተር 3 የአፍሪካ ኅብረት ሠላም አስከባሪ” ሥር ሆኖ ግዳጁን እየተወጣ የሚገኘው የ33ኛ…

መገናኛ ብዙኃን ለሠላም ጋዜጠኝነት ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙሃን የሰላም ጋዜጠኝነት ላይ ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ በኦሮሚያ በተካሄደ የውይይት መድረክ ላይ ተገለጸ። የ"ጉሚ በለል" ውይይት "የሰላም መሰረተ ልማት ግንባታ እና የሚዲያ ሚና" በሚል መሪ ሀሳብ በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ…

“አፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ትሬድ ግሩፕ” የምስራቅ አፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ እንደሚከፍት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ትሬድ ግሩፕ” የምስራቅ አፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ ለመክፈት መዘጋጀቱን አስታወቀ። “አፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ትሬድ ግሩፕ” (ኢ- ትሬድ ግሩፕ) የአፍሪካ ኅብረት አባል አገራትን ፍላጎት መሰረት በማድረግ የንግድ ልውውጥን…