Fana: At a Speed of Life!

የጉንፋን ሕመም ምንነት፣ የሚከሰትበት ወቅት፣ የሕመሙ ምልክቶች፣ የመተላለፊያ መንገዶች፣ እና የመከላከያ ዘዴዎች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉንፋ ሕመም በተፈጥሮ የላይኛውን የመተንፈሻ የሰውነት ክፍሎች ማለትም አፍንጫን፣ ጎሮሮን እና የአየር መተላለፊያ ባንቧን የሚያጠቃ ተላላፊ ሕመም መሆኑን ጤና ሚኒስቴር በመረጃው አመላክቷል፡፡ ሪኖ ቫይረስ፣ ኮሮና፣ ኢንፍሉዌንዛ እና ፓራ ኢንፍሉዌንዛ…

ሩሲያ ቦሪስ ጆንሰንን ጨምሮ ሌሎች 10 ከፍተኛ የእንግሊዝ ባለሥልጣናት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ አገደች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ላይ እየወሰደች ያለውን ወታደራዊ እርምጃ በሚመለከት እንግሊዝ በወሰደችው “የጠላትነት አቋም” ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰንን ጨምሮ ሌሎች የአገሪቱን ከፍተኛ ባለስልጠናት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ አግዳለች። የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ…

በዘይት ገበያው ላይ ተጽእኖ እያሳረፉ ያሉ አስመጭዎችን መንግስት ሊቆጣጠር እንደሚገባ ነጋዴዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘይት ገበያው ላይ ተጽእኖ እያሳረፉ ያሉ አስመጭዎችን መንግስት በአግባቡ ሊቆጣጠር እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ነጋዴዎች ተናገሩ። መንግስት ለባለሃብቶች መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን ያለ ውጭ ምንዛሬ ፈቃድ እንዲያስገቡ…

የባሕርዳር ከተማ በጎ አድራጎት ማኅበር ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚሆን የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕርዳር ከተማ በጎ አድራጎት ማኅበር በግጭቱ ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በሰቆጣ መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ወገኖች ግምቱ ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚሆን የዓይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ማኅበሩ 350 ኩንታል የስንዴ ዱቄት፣ 170…

ኢመደአ እና የአማራ ባንክ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር (ኢመደአ) እና የአማራ ባንክ በሳይበር ደኅንነትና መሰል ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት በዛሬ እለት ተፈራርመዋል። በስምምነቱ ላይ የተገኙት የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት…

የጥቁር ህዝቦች የታሪክ ፣ የቅርስ ማቆያና የትምህርት ማዕከልን ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት እንደሚያግዙ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ለጥቁር ህዝቦች ታሪክ፣ ቅርስ ማቆያና የትምህርት ማዕከል ምሥረታ ሂደት መፋጠን ድጋፍ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል፡፡ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከጥቁር ህዝቦች የህግ፣ የታሪክና የማኅበራዊ ሣይንስ ምሁራን…

ግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ማዳበሪያዎችን በስፋት ለመጠቀም በተጠናከረ መልኩ እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች ጥቅም ላይ መዋል የጀመሩትን የተፈጥሮ ማዳበሪያ እና “ቨርሚ” የተሰኘ ኮምፖስት በስፋት ለመጠቀም ሥራዎች መጀመራቸውን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስቴር የአፈር ልማት ማሻሻያ ዳይሬክተር ተፈራ ሰሎሞን…

ሩሲያ 485 የአሜሪካ እና የካናዳ ምክር ቤት አባላት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ አገደች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ 485 የአሜሪካ እና የካናዳ ምክር ቤት አባላት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ ማገዷን አስታወቀች። ሩሲያ በሁለቱ ሀገራት ባለሥልጣናት ላይ ውሳኔውን ያስተላለፈችው በዚህ ዓመት መጋቢት 24 ቀን አሜሪካ በ328 የሩሲያ ምክር ቤት (ዱማ) አባላት ላይ…

አየር መንገዱ ለሰብአዊ እርዳታ ከውጭ ለገባ ቁሳቁስ የመጋዘንና የአገልግሎት ክፍያ ወጪን ሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በእርዳታ ለገቡ ቁሳቁሶች ለመጋዘን ኪራይና ለአገልገሎት ክፍያ ይውል የነበረ 25 ሚሊየን ብር ወጪ መሰረዙን ገለጸ። አየር መንገዱ በካርጎ መጋዘን የተከማቹ የድጋፍ ቁሳቁሶችንም በዛሬው ዕለት…

የሰብዓዊ ዕርዳታ የጫኑ 47 የጭነት ተሸከርካሪዎች ወደ ትግራይ ክልል እየተጓዙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጥላ ሼር የሚንቀሳቀሰው የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስተባባሪነት 47 የሰብዓዊ ዕርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ክልል እየተጓዙ መሆኑን ድርጅቱ ገለፀ፡፡ እየተጓጓዘ ያለው የሰብዓዊ ዕርዳታም á ምግብ፣ ዓልሚ…