Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል በ157 ከተሞች የሴቶች የውይይት መድረኮች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በሚገኙ 157 ከተሞች የሴቶች የውይይት መድረኮች ተካሄዱ፡፡ የደቡብ ክልል ዋና አፈ ጉባኤ ፋጤ ስርሞሎ፥ በክልሉ ከተሞች የተዘጋጁት የውይይት መድረኮች ዋና ዓላማ የብልጽግና ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ የመከረባቸውን ጉዳዮች ለኅብረተሰቡ…

የእንቦጭን አረም ለማስወገድ የተጀመረው ዘመቻ በበጀት እጥረት እና አረሙ ባለው የመስፋፋት ባህሪ መቀጠል እንዳልቻለ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ብቻ ይስተዋል የነበረው የእንቦጭ አረም በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያ እና ደቡብ ክልሎች በስፋት መስተዋሉ ተገልጿል፡፡ ክልሎቹ የእንቦጭ አረሙን ለማጥፋት ጥረት ቢያደርጉም ከችግሩ ስፋት የተነሳ በአጭር ጊዜ መቆጣጠር እንዳልተቻለና ከፍ ያለ…

ሩሲያ አሜሪካ ምዕራባውያኑን በማስተባበር ወደ ዩክሬን የምትልከውን የጦር መሣሪያ አቅርቦት ካላቆመች እርምጃ እንደምትወስድ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ወደ ዩክሬን የምትልከውን የጦር መሣሪያ አቅርቦት የማታቆም ከሆነ እርምጃ እወስዳለሁ ስትል ሩሲያ አስጠነቀቀች፡፡ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ራያብኮቭ አሜሪካ ወደ ዩክሬን የጦር መሳሪያዎች እየላከች መሆኑን ሀገራቸው…

ካናዳ በኢትዮጵያ ጠንካራ ኢኮኖሚ እና ዘላቂ ሰላም ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት እንደምታግዝ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጠንካራ ኢኮኖሚ እና ዘላቂ ሰላም ለመፍጠር ለሚደረገው ጥረት ካናዳ የበኩሏን እገዛ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የአገሪቱ አምባሳደር ስቴፋኒ ጆቢን ገለጹ። በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ስቴፋኒ ጆቢን÷የካናዳና ኢትዮጵያ የቆየ ጠንካራ ወዳጅነት…

ሩሲያ በአሜሪካ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ትጠቀማለች በሚል የቀረበባትን ውንጀላ መሰረተ ቢስ ነው ስትል አጣጣለች

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በአሜሪካ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ትጠቀማለች በሚል የቀረበባትን ውንጀላ መሰረተ ቢስ ነው ስትል አጣጣለች። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ኔድ ፕራይስ፥ ሩሲያ በዩክሬን እያካሄደች ባለው ወታደራዊ ዘመቻ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ልትጠቀም…

የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጄክትን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 860 ሺህ የከተማዋን ነዋሪዎች የንጹህ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርገው የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጄክትን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ገለጸ። በባለሥልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር…

ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ከአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ አስፈጻሚ ጋር በትብብር እና ድጋፍ መስኮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት መዓዛ አሸናፊ ከአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ አስፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ጋር በዋና ዋና የትብብር እና የድጋፍ መስኮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን በዛሬው ዕለት የፌዴራል ጠቅላይ…

የእስራኤል ልዑክ ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት መልሶ ለመገንባትና ድጋፍ ለማድረግ ጎንደር ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል የልዑካን ቡድን በአማራ ክልል በአሸባሪው ሕወሓት ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት መልሶ ለመገንባት እና ድጋፍ ለማድረግ ጎንደር ገብቷል። በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የወደሙ የጤና ተቋማትን መልሶ…

የኢትዮጵያ አጠቃላይ የጤና ወጪ 127 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አጠቃላይ የኢትዮጵያ የጤና ወጪ 127 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መድረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ይህን የገለጸው የሥምንተኛውን ዙር የኢትዮጵያ የጤና ወጪ ጥናት ውጤት በአዲስ አበባ ይፋ ባደረገበት ወቅት ነው። በ2009 በጀት ዓመት…

ኢትዮ ቴሌኮም ከአምሥት ድርጅቶች ጋር የአጋርነት ውል ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የመደበኛ ባለገመድ ኢንተርኔት አገልግሎት በአጋርነት ለማቅረብ ከአምሥት ድርጅቶች ጋር የአጋርነት ውል ተፈራርሟል፡፡ ውል የወሰዱት ድርጅቶችም ”ዌብ ስፕሪክስ አይቲ ሶሉሽን” ፣ ”ቪቫ ቴክ ትሬዲንግ”፣ ”ዘርጋው አይ ኤስ ፒ” ፣ “ስካይ…