ሩሲያ ከአውሮፓ ወደ ዩክሬን ተልኳል ያለችውን ኤስ-300 የተሰኘ የሚሳኤል መቃወሚያ ስርዓት ማውደሟን ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዲኒፕሮ ከተማ አቅራቢያ ከአንድ የአውሮፓ አገር ለዩክሬን ተልኳል ያለችውን ኤስ-300 የተሰኘ የሚሳኤል መቃወሚያ ስርዓት ማውደሟን አስታውቃለች፡፡
ከአውሮፓ ወደ ኬይቭ ተልኳል የተባለው ኤስ-300 የሚሳኤል መቃወሚያ ስርዓት ትናንት ካሊብራ…