ስለኢትዮጵያ በሚያወጣቸው የሀሰት ትንታኔዎች ምእራባውያን ተከታዮቹን ድንጋጤ ላይ የሚጥለው የህወሃቱ ትሮንቮል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋዜጠኛ ቤሪት አልበርግ በኖርዌይ በሚታተመው ጋዜጦች እና መገናኛ ብዙኃን ላይ የሚወጡ በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ያተኮሩ የትሮንቮል ሐሳቦች ሃይ ባይ ማጣት እንዳሳሰበው ይገልፃል፡፡
ትሮንቮል ትግራይ በተካሄደው ጦርነት በሰብዓዊነት ላይ ከደረሱ በደሎች…