እርዳታ ተከለከልኩ የሚለው አሸባሪ ድርጅት የእርዳታ እህል የተከማቸባቸውን መጋዘኖች አቃጥሏል
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እርዳታ ተከለከልኩ የሚለው አሸባሪ ድርጅት የእርዳታ እህል የተከማቸባቸውን መጋዘኖች ማቃጠሉ ተገለፀ፡፡
የመንግስትን የተናጠል የተኩስ አቁም ውሳኔ ወደ ጎን በመተው በአፋር እና በአማራ ክልሎች ላይ ትንኮሳ እየፈጸመ ያለው አሸባሪው ሀወሓት በአንድ…