Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ7 ነጥብ 5 በመቶ ያድጋል ተብሎ ይጠበቃል – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በተያዘው በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ 7 ነጥብ 5 በመቶ ያድጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ገለጹ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ( ዶ/ር )ከአሜሪካ ንግድ ምክር ቤት አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡…

በትግራይ ክልል የትራንስፖርት አገልግሎቱን ወደ ነበረበት ለመመለስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል የትራንስፖርት አገልግሎትን ወደ ነበረበት ለመመለስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በክልሉ በየደረጃው የሚገኙ የትራንስፖርት ዘርፍ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሙሉ አቅም ወደስራ እንዲገቡ÷…

የኢትዮጵያ የሰላም ልኬት የሙከራ ጥናት ውጤት ማብሰሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሰላም ሚኒስቴር ኢንተር ፒስ ከተባለ በዘላቂ ሰላም ግንባታ ላይ ከሚሰራ ዓለም አቀፍ ተቋም ጋር በመተባበር ያስጠናውን ''የኢትዮጵያ የሰላም ልኬት የሙከራ ጥናት ወጤት ይፋ አደረገ፡፡ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም በመርሐ ግብሩ ላይ ባደረጉት…

ሚኒስቴሩ ከ“ሃይፈር ፕሮጀክት ኢንተርናሽናል” ጋር በጥምረት ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመሥኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ “ሃይፈር ፕሮጀክት ኢንተርናሽናል” ጋር በጥምረት ለመሥራት ሥምምነት ተፈራረመ፡፡ ሥምምነቱን የመሥኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) እና የ”ሃይፈር ፕሮጀክት ኢንተርናሽናል” ፕሬዚዳንትና…

‘በታሪክ ትልቁ የሐጅ ጉዞ’ በሳዑዲ ዓረቢያ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተያዘው ዓመት የሐጂ ተጓዦች ቁጥር ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን እንደሚልቅ እና በታሪክ ትልቁ ሆኖ እንደሚመዘገብ ተነግሯል፡፡ በትናንትናው ዕለት በሳዑዲ ዓረቢያ መካ የተጀመረው የሐጅ ተጓዦች ዓመታዊ ሥነ-ሥርዓት በቁጥር ከፍተኛ ሑጃጆችን በማስተናገድ…

ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ ዓላማ በመቀጠም የሕዝቦችን አብሮነት ማጠናከሪያ ማድረግ ይገባል – ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ለበጎ ዓላማ በማዋል የሕዝቦችን አብሮነት ማጠናከሪያ ማድረግ ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የኢንተርኔት…

በሶማሌ ክልል 2ኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል "ነገን ዛሬ እንትከል" በሚል መሪ ሀሳብ ሁለተኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ ሌሎች የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች…

በሱዳን ያለው ግጭት ተባብሶ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ ጊዜ ጋብ ሲል ሌላ ጊዜ ሲፋፋም የሰነበተው የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች ግጭት አሁንም በርዕሰ መዲናዋ ካርቱም የተለያዩ አካባቢዎች ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ የተፋላሚዎቹ ግጭት በዋናነት በምሥራቅ ካርቱም፣ ከባሕሪ በስተ ሰሜን እና ከኦምዱርማን በስተ ምዕራብ…

በመዲናዋ የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት ልማት ፕሮግራም እየተተገበረባቸው የሚገኙ ት/ቤቶች ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት ልማት ፕሮግራም እየተተገበረባቸው የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን ጎብኝተዋል፡፡ ለሕጻናት ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ የሚባሉ ጊዜያት ላይ አተኩሮ የሚሠራው የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት…

አባያ እና ጫሞን ለመታደግ ሰፊ የአካባቢ ጥበቃ ሥራ ያሥፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥምጥ ሸለቆ ውስጥ የሚገኙትን የአባያና ጫሞ ሐይቆች ከተደቀነባቸው የመጥፋት አደጋ ለማትረፍ ሰፊ የአካባቢ ጥበቃ ሥራ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ፡፡ በተለያዩ ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ለመጥፋት የተቃረቡት እነዚህ ሐይቆች በዓሳ ምርታቸው እና በመስኅብ…