Fana: At a Speed of Life!

የስልጤ ባሕላዊ ምግብ “አተካኖ” በአፍሪካ ድንቃድንቅ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከስልጤ ባሕላዊና የክብር ምግቦች መካከል አንዱ የሆነው “አተካኖ” በአፍሪካ ድንቃድንቅ ተመዘገበ። በአፍሪካ ድንቃድንቅ የተመዘገበው “አተካኖ” ከ8 ሜትር በላይ ርዝመት እና 10 ሴንቲሜትር ጥልቀት እንዳለው ተገልጿል፡፡ ይህ ባህላዊ ምግብ…

ደብዛዋ ጠፍቶ የነበረው የቲታን ሰርጓጅ ጀልባ ከፊል ስብርባሪ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ“ቲታን” ሰርጓጅ ጀልባ ከፊል ስብርባሪ በዛሬው ዕለት መገኘቱ ተገለጸ፡፡ የአሜሪካ የባሕር ጠረፍ ጠባቂዎች የጀልባዋ የፊት እና የኋላ ክፍል ስብርባሪዎች መገኘቱን ተናግረዋል። በዚህም ካናዳ ሴንት ጆንስ በተባለው አካባቢ ሆራይዘን አርክቲክ…

አቶ ደመቀ መኮንን የደቡብ – ለደቡብ የትብብር ማዕቀፍ እንዲጠናከር በቅንጅት እንዲሠራ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የደቡብ - ለደቡብ የትብብር ማዕቀፍ እንዲጠናከር አባል ሀገራቱ በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ የትምህርት ትብብር ድርጅት ልዩ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ…

አቶ ጌታቸው ረዳ ሙስሊሙ ሕብረተሰብ የመተጋገዝ ባህሉን ይበልጥ እንዲያጠናክር አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ሙስሊሙ ሕብረተሰብ ያለውን የመተጋገዝ ባህል ይበልጥ እንዲያጠናከር ጠይቀዋል፡፡ 1ሺህ 444ኛው የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በመቀሌ ከተማ መከበሩን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ አቶ ጌታቸው ረዳ…

የኔቶ አባል ሀገራት በዋግነር ጦር ጥቃት ይደርስብናል የሚል ሥጋት አይግባችሁ – ኔቶ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት የዋግነር ቅጥረኛ ወታደራዊ ኃይል ቤላሩስ መግባቱን ተከትሎ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል-ኪዳን ድርጅት(ኔቶ) አባል ሀገራቱን ጥቃት ይደርስብናል የሚል ሥጋት እንዳይገባቸው አሳሰበ፡፡ የኔቶ ዋና ጸሐፊ ጄንስ ስቶልተንበርግ ÷…

የአፍሪካ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረግ ይፈልጋሉ – ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ ባሉ የግብርና እና የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፎች ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ ገለጹ፡፡ የኢንዱትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በአፍሪካ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ ከተመራው…

የመውጫ ፈተና ከፊታችን ሐምሌ 3 እስከ 8 ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 8 2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የትክክለኛ ተፈታኞችን ቁጥር እንዲያጣራ በማድረግ÷ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 95 ሺህ 755…

የአምራቾችን ችግሮች ለመቅረፍ ያለመ ጉብኝት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚንስትር መላኩ አለበል እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) በገላን ከተማ የሚገኙ የስራ ዕድል በመፍጠር፣ የወጪ ንግድ ፍላጎት በማሟላትና ገቢ ምርትን በመተካት ላይ የሚገኙ አምራቾችን ጎበኙ፡፡ ከተጎበኙት…

ከከሸፈው አመፅ በኋላ የዋግነሩ መሪ ቤላሩስ መግባታቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የዋግነር ቅጥረኛ ወታደራዊ ኃይል ኩባንያ መሥራች እና መሪ ኤቭጄኒ ፕሪጎዢን ቤላሩስ መግባታቸውን የሀገሪቷ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ገለጹ፡፡ ቅዳሜ ዕለት ከከሸፈው አመፅ በኋላ የአማፂያኑ መሪ ቤላሩስ የገቡት ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን…

“አሸዋ ቴክኖሎጂስ” አዳዲስ የስማርት ቴክኖሎጂ ውጤቶቹን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሸዋ ቴክኖሎጂስ” አዳዲስ የስማርት ቴክኖሎጂ ውጤቶቹን በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል። ቴክኖሎጂዎቹ ለአነስተኛ እና ጥቃቅን እንዲሁም ለከፍተኛ ኢንተርፕራይዞች የሚሆኑና ለዘመናት የቆየውን ልማዳዊ አሰራር የሚቀይሩ እንደሆኑ ተገልጿል፡፡ የስማርት…