Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ሐዋሳ ከተማ እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ26ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር የሁለተኛ ቀን ውሎ የመጀመሪያ ጨዋታ ሐዋሳ ከተማ እና መቻል አንድ አቻ ተለያይተዋል። በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ተባረክ ሄፋሞ ከእረፍት መልስ በ46ኛው ደቂቃ ባስቆጠራት ግብ…

በአማራ ክልል ጉዳት የደረሰባቸውን ዞኖችና ከተሞችን ለማቋቋምና ለመገንባት የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን 7 ዞኖችና 3 ሪጂዮፖሊታን ከተሞችን መልሶ ለማቋቋምና ለመገንባት ከ522 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ገለፀ። ከተለያዩ አከባቢዎች ተፈናቅለው በክልሉ የሚገኙ ከ1 ነጥብ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ የተ.መ.ድ የሰዓብዊ ድጋፍ አስተባባሪ በፈተና ወቅት ለሰጡት አመራር ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ድጋፍ አስተባባሪ ካትሪን ሱዚ (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ በፈተና ወቅት ለሰጡት አመራርና ሰብዓዊ ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚደንቷ የአገልግሎት ጊዜያቸውን…

511 ማህተሞችን በመጠቀም ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጁ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታ አካላት በጋራ ባደረጉት ክትትል 511 ማህተሞችን በመጠቀም ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጁ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ። አቶ አሻግሬ በለጠ አለሙ እና ግብረአበሮቹ በአራዳ ክፍለ ከተማ 511 ማህተሞችን በመጠቀም ሃሰተኛ…

በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ 5 ሚሊየን ዜጎችን የሚደግፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላጆቻቸውን ያጡና በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ 5 ሚሊየን ዜጎችን ለመደገፍ የሚያስችል ፕሮጀክት ዛሬ ይፋ ሆኗል። "በጎ ፈቃድ ለሀገር ግንባታ" በሚል መሪ ሃሳብ የሚተገበረውን ፕሮጀክት ተፈጻሚ ለማድረግ የሚያስችል የአምስት ዓመት ስምምነት…

የህወሓት ታጣቂ ሃይሎች የመጀመሪያው ዙር የተሃድሶና መልሶ የማቋቋም መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ታጣቂ ሃይሎች የመጀመሪያው ዙር የተሃድሶና መልሶ የማቋቋም መርሐ ግብር ዛሬ ከመቀሌ ከተማ በቅርብ ርቀት በምትገኘው ኩሐ በይፋ ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ብርጋዴር ጀነራል ደርቤ…

ኢትዮጵያ በሚገኙ 5 ዓለም አቀፍ ት/ ቤቶች ነጻ የትምህርት እድል ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ አምስት ዓለም አቀፍ የማህበረሰብ ትምህርት ቤቶች የመክፈል አቅም የሌላቸው ተማረዎችን ነጻ የትምህርት እድል ተጠቃሚ ሊያደርጉ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ትምህርት ቤቶቹም ሊሴ ገ/ማርያም ፣ ጣሊያን ት/ቤት ፣ ቤንግሃም አካዳሚ ፣ ሳንፎርድ…

የጉዛራ ቤተ-መንግስት የጥገና ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውና የጎንደር አብያተ-መንግስታት አካል የሆነው የጉዛራ ቤተ-መንግስት የጥገና ስራ ተጀምሯል። በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሚገኘው የጉዛራ ቤተ መንግስት የመፍረስ አደጋ ከተደቀነበት ረጅም ጊዜያትን አስቆጥሯል፡፡ ቤተ…

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከህወሓት ታጣቂዎች የቡድን መሳሪያ ተረከበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከህወሓት ታጣቂ ሃይሎች የቡድን መሳሪያ ተረከበ፡፡ ርክክቡ በመቀሌ ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ ልዩ ቦታው ላጪ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የተካሄደ ሲሆን፥ በርክክብ መርሐ ግብሩ…

ሙስና በመቀበል በተጠረጠሩ የከተማ አስተዳድሩ ሠራተኞች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘‘መሬት እናሰጣለን’’ በማለት ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ሙስና ተቀብለዋል በተባሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሦስት ሠራተኞች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ። ተጠርጣሪዎቹ ÷ 1ኛ የአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስድስት የግንባታ ቁጥጥር ባለሙያ…