Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከ4 ቢሊየን በላይ ችግኝ ተዘጋጅቷል – የክልሉ ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለዘንድሮው ዓመት አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከ4 ቢሊየን በላይ ችግኝ መዘጋጀቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ኤሊያስ ከድር÷ ለዘንድሮው ዓመት አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር በክልሉ 4 ነጥብ 9 ቢሊየን…

በአማራ ክልል 3 ሺህ 330 የባዮ ጋዝ ማብላያ መገንባቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 3 ሺህ 330 የባዮ ጋዝ ማብላያዎችን በመገንባት አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮ ሃላፊው ማማሩ አያሌው (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ እንደገለጹት÷ የባዮ ጋዝ ማብላያ…

ከ28 ነጥብ 6 ቢሊየን በላይ ብር ከታክስ ስወራ ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 10 ወራት ገቢዎች ሚኒስቴር ከ28 ነጥብ 6 ቢሊየን በላይ ብር ከታክስ ስወራ ማዳን መቻሉ አስታወቋል፡፡ የሚኒስቴሩ የታክስ ኦዲት ዳይሬክተር ብርሃኑ አበበ ባለፉት 10 ወራት 6 ሺህ 716 ታክስ ከፋዮችን ኦዲት ለማድረግ አቅዶ 6 ሺህ…

ፕሬዚዳንት ፑቲን ለአፍሪካ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ለአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እና መንግስታት እንዲሁም ህዝቦች "ለአፍሪካ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ" ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት የተመሰረተበት 60ኛ ዓመት በዛሬው ዕለት ኢትዮጵያን ጨምሮ…

እስራኤል ከኢትዮጵያ ጋር ላላት ታሪካዊ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ልዩ ቦታ እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በእስራኤል መካከል ያለው ታሪካዊ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በእስራኤል ልዩ ቦታ አለው ሲሉ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ገለጹ፡፡ በእስራኤል የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ የሹመት…

የምንከተለው አቅጣጫ የቤንሻንጉል ጉሙዝን ህዝብን የክህሎት ልማትን መሠረት ያደረገ የሥራ ዕድል ፈጠራ ነው – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምንከተለው አቅጣጫ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ህዝብ ምርታማነትን ለመጨመር የሚያስችል የክህሎት ልማትን መሠረት ያደረገ የሥራ ዕድል ፈጠራ ነው ሲሉ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡ የቀጣይ ወራት የክኅሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ…

ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር ሃርጂት ሳጃን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ላይ እየተሰሩ ያሉና ውጤት የተመዘገበባቸውን የግብርና ልማት ስራዎችን ለካናዳ…

የአማራ ክልል የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች የግብርና እና ሳይንስ አውደ ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች እና የግብርና ባለሙያዎች በሳይንስ ሙዚየም በመገኘት በግብርና ሚኒስቴር የተዘጋጀውን የግብርና እና ሳይንስ አውደ ርዕይ ጎብኝተዋል። ዐውደ ርዕዩ ፥ የቴክኖሎጂ ዕውቀትን ለማሸጋገርና እና ምርታማነትን…

የተፈጥሮ አደጋዎችን ለመከላከል የተጠናከረ የቅድመ ማስጠንቃቂያ ስርዓት መዘርጋት እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ አማካኝነት የሚከሰቱ የተፈጥሮ አደጋዎችን ለመከላከል የተጠናከረ የቅድመ ማስጠንቃቂያ ስርዓት መዘርጋት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ 19ኛው የዓለም ሜቲዮሮሎጂ ድርጅት ኮንግረስ በጀኔቫ ስዊዘርላንድ እየተካሄደ ይገኛል፡፡…

“ዋን አፍሪካ ኤክስፖ” በሳይንስ ሙዚየም ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት 60ኛ ዓመት ምስረታን አስመልክቶ የተዘጋጀው "ዋን አፍሪካ ኤክስፖ" ዛሬ በሳይንስ ሙዚየም ተከፍቷል። ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው ኤክስፖ ÷የመንግስትና የግል የንግድ ዘርፎች፣ የአፍሪካ ፣ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች እና ነጋዴዎች…