Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ም/ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግስቴ ከደቡብ ሱዳን የፖሊስ አገልግሎት ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ም/ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግስቴ ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ የፖሊስ አገልግሎት ኃላፊ ኢንስፔክተር ጀነራል ማጃክ አኬችንና ልኡካን ቡድናቸው ጋር ውይይት አድርገዋል ፡፡ በውይይታቸውም ÷ የተደራጁ ድንበር ተሻጋሪ…

ጃፓን በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ማህበራዊ ልማትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት የጃፓን መንግስት እንደሚደግፍ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ገለጹ። በጌዴኦና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች አጎራባች አካባቢዎች ማህበራዊ ልማትና መስተጋብርን የሚያጎለብት…

የመከላከያ ዋር ኮሌጅ አመራሮች እና ከፍተኛ ሰልጣኝ መኮንኖች በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመካላከያ ሚኒስቴር ዋር ኮሌጅ ከፍተኛ አመራሮች እና ሰልጣኝ መኮንኖች የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን ጎበኙ። የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ሰልጣኞች የሚሰጠውን የንድፈ ሐሳብ ትምህርት ጨርሰው የተግባር ምልከታ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አድርገዋል፡፡ ሰልጣኝ…

ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከሶማሊያ እና ጅቡቲ የፖሊስ አዛዦች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ህብረት ድርጅት ፕሬዚዳንት ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከሶማሊያ እና ጅቡቲ የፖሊስ አዛዦች ጋር መክረዋል፡፡ ኮሚሽነር ጀነራሉ ÷ ከሶማሊያ ብሄራዊ ፖሊስ አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ሱሉብ አህመድ ፊን…

ከ161 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 11 እስከ 17 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ161 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ 92 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢ የኮንትሮባንድ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ጉባዔን ልታስተናግድ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ጉባዔን ልታስተናግድ መሆኑን የስራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በየዓመቱ የሚያካሂደውን ብሔራዊ የሥራ ጉባዔ በዚህ ዓመት በአፍሪካ ደረጃ ለማካሔድ ዝግጀት ማድረጉ ተመላክቷል፡፡…

የግብርና ሚኒስትሩ ከዓለም ባንክ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከዓለም ባንክ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ከሚሰሩ ስራዎች ጋር በተያያዘ ከዓለም ባንክ የስራ ኃላፊዎች ጋር በቅንጅት እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡…

በዳይመንድ ሊግ በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ሶስቱን ደረጃዎች ይዘው አጠናቀቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በሞሮኮ በተደረገ የዳይመንድ ሊግ ውድድር ሴት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር በተካሄደው ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ውድድሩን ከ1 እስከ 4 ደረጃዎችን በመያዝ አሸናፊ ሆነዋል።…

በሶማሌ ክልል የሸበሌ ሪዞርት ግንባታ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የሸበሌ ሪዞርት ግንባታ ላይ ያተኮረ ውይይት በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሀመድና የመከላከያ ሚኒስትሩ አብርሀም በላይ (ዶ/ር) ከሚመለከታቸው የፕሮጀክቱና የክልሉ የስራ ሀላፊዎች ጋር…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዋሺንግተን ዲሲ ከንቲባ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተሞችን ሁለትዮሽ ግንኙነት በማጠናከር ዙሪያ ከዋሺንግተን ዲሲ ከንቲባ ሙሪዬል ቦውዘር ጋር መክረዋል፡፡ በውይይታቸውም÷የአዲስ አበባ እና የዋሺንግተን ዲሲ ከተሞች የእህትማማችነት ስምምነት ወደ ተግባር…