Fana: At a Speed of Life!

የክላርኔት የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋቹ ዳዊት ፍሬው አስከሬን ነገ አዲስ አበባ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክላርኔት የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋቹ ዳዊት ፍሬው አስከሬን በነገው ዕለት ከጣሊያን አዲስ አበባ እንደሚገባ ተገልጿል፡፡ ከሙያ አጋሮቹ የተውጣጣው አስተባባሪ ኮሚቴ ዛሬ በሰጠው መግለጫ÷ የዳዊት ፍሬው አስከሬን ከጣሊያን ዛሬ ዕኩለ ለሊት ላይ ተነስቶ…

በፋና እና በእስራኤል የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጣቢያ የተሰናዳው የስልጠና መርሀ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና በእስራኤል የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጣቢያ በጋራ የተዘጋጀው ስልጠና ተጀመረ፡፡ ስልጠናው በተለይም በዶክመንተሪ ፊልም አዘገጃጀት ላይ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የካሜራ፣ የፕሮዳክሽን ዳይሬክተር እና ለዶክመንተሪ…

ግብርናን የሚያዘምን የቴክኖሎጂ ውድድር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርናን ለማዘመንና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ ወጣቶች ሀሳባቸውን የሚያወዳድሩበትና ወደተግባር የሚቀይሩበት ውድድር ተጀመረ። ውድድሩ በሀገር ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ የሚደረግ ሲሆን፥ ከአንድ እስከ ሶስት የሚወጡ ተወዳዳሪዎች የገንዘብ ሽልማት…

6ኛው የቻይና ዓለም አቀፍ የገቢ ንግድ ትውውቅ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የቻይና ዓለም አቀፍ የገቢ ንግድ ትውውቅ ጉባኤ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ አስመጪና ላኪዎች እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለውን የንግድ ትስስር ማሳደግ…

የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከክልሉ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በሁሉም ዞኖችና ወረዳዎች ከሚኖሩ ነዋሪዎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ እየተወያዩ ነው ፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አብዱልቃድር ረሺድ እንደገለጹት ÷ ውይይቱ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች፣ በፀጥታና ልዩ…

አንጋፋዋ ድምጻዊት ሂሩት በቀለ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋዋ ድምጻዊት ሂሩት በቀለ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች። ድምጻዊት ሂሩት በቀለ ባደረባት ህመም በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር በህክምና ስትረዳ ቆይታ ህይወቷ ማለፉን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከቤተሰቦቿ ተረድቷል። ሂሩት በቀለ…

ከጤፍ ዱቄት ጋር ሰጋቱራ በመቀላቀል ለሕብረተሰቡ ሊያከፋፍሉ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጤፍ ዱቄት ጋር የተለያዩ ባዕድ ነገሮችንና የእንጨት ፍቅፋቂ (ሰጋቱራ) በመቀላቀል ለሕብረተሰቡ ሊያከፋፍሉ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። ሕገ-ወጥ ተግባሩ ሲፈፀም የነበረው በመዲናዋ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛን ተቀብለው አነጋገሩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ ተቀብለው አነጋገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ መልዕክተኛውን ዛሬ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን አስታውቀዋል።

12ኛው አመታዊ የኢንቨስትመንት ግንኙነት መድረክ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 12ኛው አመታዊ የኢንቨስትመንት ግንኙነት መድረክ በአቡዳቢ ብሄራዊ ኤግዚቪሽን መካሄድ ጀምሯል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አመራሮች የሚሳተፉበት 12ኛው አመታዊ የኢንቨስትመንት ግንኙነት መድረክ በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ዋና ከተማ…

ሲሳይ አውግቸው(ረ/ፕ) እና ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል መነሻ ፍርድ ቤት ቀርቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕ) እና ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል መነሻ ፍርድ ቤት ቀርቡ። ተጠርጣሪዎቹ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1 ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርበው ክርክር ተደርጓል። ተጠርጣሪዎቹ…