Fana: At a Speed of Life!

የኢንዱስትሪ ልማት ኢኮኖሚውን እንዲያሳድግ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፋይዳው የጎላ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ልማት በኢኮኖሚው ላይ ትርጉም ያለው አስተዋጽኦ እንዲያበረክት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መሰረት የሚጥል መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ። የኢትዮጵያ ታምርት አገራዊ ንቅናቄ የተጀመረበትን አንደኛ…

ቢሮው የ6ኛ እና 8 ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ቀናትን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ 6ኛ እና 8 ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ቀናትን ይፋ አድርጓል፡፡ የቢሮው የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ እንደገለጹት÷ የ 8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 19 እና 20…

በጦርነት ጉዳት የደረሰባቸው የጤና ተቋማት በመልሶ ማቋቋም አገልግሎት እየሰጡ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና አፋር ክልሎች በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት የደረሰባቸው ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች በመልሶ ግንባታና ማቋቋም አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በጤና ሚኒስቴር በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት መልሶ ማቋቋም አስተባባሪ…

ዲጂታል የነዳጅ ግብይት ከዛሬ ጀምሮ በመላ አገሪቱ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ መደረግ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም ክልሎች የዲጂታል የነዳጅ ግብይትን በሲቢኢ ብር እና ነዳጅ መተግበሪያ ማስጀመሩን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታወቀ። በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የዲጂታል የነዳጅ ግብይት ዛሬ በአዳማ ከተማ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የስራ ሃላፊዎች እና የኦሮሚያ…

1 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው – የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ገለፀ፡፡ በዚህም በግለሰብና በተቋማት በተያዙ 80 ሺህ ችግኝ ጣቢያዎች ችግኝ የማፍላት ስራው እየተሰራ…

ኢትዮጵያ የውጭ ኢንቨስትመንትን የበለጠ ለመሳብ  የፓሊሲ ማሻሻያዎችን እያደረገች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የውጭ ኢንቨስትመንትን የበለጠ ለመሳብ የፓሊሲ ማሻሻያዎችን እያደረገች መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር ዲኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ እና ፓኪስታን የቢዝነስ ፎረም ዛሬ በፓኪስታን  በካራቺ…

የፈረንሳይ ኤምባሲ ለአብዓላ ሆስፒታል የ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ ኤምባሲ በዓፋር ክልል የሚገኘውን የአብዓላ ሆስፒታል መልሶ ለመገንባት የሚውል የ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት አድርጓል። ስምምነቱ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ፣ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ረሚ ማርሻክስ እንዲሁም…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክና ንግድ ባንክ ለአምራች ዘርፉ የሚሰጡት ብድር እየጨመረ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአምራች ዘርፉ የሚሰጡት ብድር እየጨመረ መምጣቱ ተገለጸ፡፡ "የፋይናንስ ተደራሽነት ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ" በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይት በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው ። በመድረኩ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ለአለም አቀፍ ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንትና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የበላይ ጠባቂ ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ለአለም አቀፍ ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ቀኑ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ76ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የግብርና ኤግዚቢሽንን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በግብርና ሚኒስቴር የተዘጋጀውን የግብርና ኤግዚቢሽን በሳይንስ ሙዚየም መርቀው ከፍተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ "ከቤተ ሙከራ ወደ አዝመራ" በሚል መሪ ቃል በግብርና ሚኒስቴር እና አጋር አካላት በጋራ በሳይንስ ሙዚየም…