Fana: At a Speed of Life!

በዛምቢያ በተካሄዱ የታዳጊዎችና የወጣቶች አትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ቀን በዛምቢያ ንዶላ በተካሄዱ የታዳጊዎችና የወጣቶች አትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በዚህም በ3 ሺህ ሜትር ሴቶች ከ20 ዓመት በታች አስማረች አንለይ 1ኛ ሆና በማጠናቀቋ የወርቅ ሜዳሊያ ስታጠልቅ፣…

በኢትዮጵያ ግብርናና ኢነርጂ ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው የእንግሊዝና ቱርክ ኩባንያዎች አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝና ቱርክ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በግብርና እና ኢነርጂ ኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው አስታውቀዋል። ከሚያዚያ 18 እስከ 20/ 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም በርካታ የውጭ ሀገራት…

ኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት ቁልፍ ስትራቴጂካዊ አጋር ናት – ኢሪና ኤስ ኒዮኒ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢሪና ኤስ ኒዮኒ እንዳሉት ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ እና በቀይ ባህር ለአውሮፓ ህብረት ቁልፍ ስትራቴጂካዊ አጋር ናት ብለዋል፡፡ በስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአፍሪካ…

ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ቀን በመጪው ሰኞ በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ቀን /ሜይ-ዴይ/ በመጪው ሰኞ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ገለጸ። ቀኑ በኢትዮጵያ ለ48ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ134ኛ ጊዜ ይከበራል። የኢትዮጵያ ሠራተኞች…

የኢትዮጵያ አየር መንገድን የሚመጥን የአቪዬሽን ደህንነት ዘርፍ የማሻሻያ ስራዎች መካሄዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እያደገ የመጣውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አገልግሎትና ተደራሽነት የሚመጥን የአቪዬሽን ደህንነት ዘርፉን ለማጠናከር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። አገልግሎቱ ለፋና…

የጥበቃ ሠራተኛን በማፈን 78 ቴሌቪዥኖችን ሰርቀው የተሰወሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥበቃ ሰራተኛን በማፈን እና የመጋዘን በር ሰብረው በመግባት 78 ቴሌቪዥኖችን ሰርቀው የተሰወሩ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ወንጀሉ የተፈፀመው ሚያዝያ 17 ቀን 2015 ዓ.ም በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው…

ከ258 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከሚያዚያ 13 ቀን እስከ 19 /2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ258 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ ኮሚሽኑ እንደገለጸው ÷ 214 ነጥብ 4 ሚሊየን የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና…

ሰው ሰራሽ የነዳጅ እጥረት እየፈጠሩ ባሉ የነዳጅ ማደያዎች ላይ እርምጃ መወሰድ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው ሰራሽ የነዳጅ እጥረት እንዲፈጠር እያደረጉ ባሉ የነዳጅ ማደያዎች ላይ እርምጃ መወሰድ መጀመሩን የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን ገለጸ። የባለሥልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር በቀለች ኩማ እንዳሉት ፥ በአዲስ አበባ ከሚያዝያ 16 ቀን 2015…

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ከ32 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ32 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አስታውቋል። የተቋሙ ዋና ስራ አስፈጻሚ በሪሶ አመሎ (ዶ/ር) ÷ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተለይ አገልግሎትን ከማስፋትና ተደራሽነትን ከማሳደግ…

ዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የታክስ አስተዳደር ለማዘመን እደግፋለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የታክስ አስተዳደር ለማዘመን አስፈላጊውን ቴክኒካዊ እና የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ በገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ስርዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋዬ ቱሉ በታክስ አስተዳደር ሥርዓት፣ ቴክኖሎጂና የሰው ኃብት…