Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ ወግ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደመር ትውልድ መጽሐፍን መነሻ ያደረገ “የመደመር ትውልድን መቅረፅ” በሚል ርዕስ የአዲስ ወግ ውይይት ተካሂዷል። በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የሚዘጋጀው አዲስ ወግ ውይይት ባለፉት ጊዜያት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይቶችን ሲያደርግ እንደነበር…

አቶ ገብረመስቀል ጫላ ከስሎቬኒያ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ በስሎቬኒያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ከተመራ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ኢትዮጵያ በቱሪዝም፣ በአገልግሎት እና በኢኮኖሚ ዘርፍ ያላትን ያልተነካ እምቅ አቅም በመጠቀም…

አፍራሽ አጀንዳዎችን ለመመከት የፌዴራል እና የክልል ኮሙኒኬሽኖች በጋራ ሊሰሩ ይገባል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍራሽ አጀንዳዎችን በተቀናጀ መልኩ ለመመከት በፌዴራል እና በክልል የኮሙኒኬሽን ስራዎች በመናበብ ሊሰሩ እንደሚገባ የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኮሙኒኬሽን ሥራዎቻችን የበላይነትን ይዘው እንዲቆዩ…

የትንሳኤ እና የኢድ በዓላትን ለማክበር በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ገበያውን የሚረብሹ ደላሎችን ከገበያ ስርዓቱ በማስወጣት ቀጣይ ለሚከበሩ የትንሳኤ እና የኢድ በዓላት በቂ ዝግጅት መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። የበዓላቱን አከባበር አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር…

በአማራ ክልል 7 ነጥብ 8 ሚሊየን ሕዝብን ተጠቃሚ የሚያደርግ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ መርኃ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል 7 ነጥብ 8 ሚሊየን ሕዝብን ተጠቃሚ የሚያደርግ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ መርኃ ግብር በይፋ ተጀምሯል፡፡ በኢትዮጵያ ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የሕዝቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ያለመ ሦስተኛው ምዕራፍ የምግብ…

በይርጋለም የተቀናጀ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ውስጥ ያሉ ኩባንያዎች ውጤታማ እየሆኑ ነው – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ውስጥ ፈቃድ ወስደው ወደ ስራ የገቡ ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን ለገበያ በማቅረብ ላይ ውጤታማ መሆናቸውን የሲዳማ ኢንዱስትሪያል ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ። ኩባንያዎቹ…

በጋምቤላ ክልል የልዩ ኃይል አደረጃጀታዊ መዋቅርን የማስፈጸም ተግባራዊ ስራ ተጀምሯል – የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በመንግስት የተጠናው የልዩ ኃይል አደረጃጀታዊ መዋቅርን የማስፈጸም ተግባራዊ ስራ መጀመሩን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰናይ አኩዎር የልዩ ኃይል አደረጃጀቱን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሃዋሳ ከተማ አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ18ኛ ሣምንት ጨዋታ በአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡ በዚህ መሰረትም አዳማ ከተማ እና ሃዋሳ ከተማ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን አካሂደዋል፡፡ በጨዋታውም ሃዋሳ ከተማ…

ኢራን በሳዑዲ ኤምባሲዋን ዳግም ለመክፈት የቴክኒክ ልዑክ ወደ ሪያድ ልትልክ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በሳዑዲ ዓረቢያ ኤማባሲዋን ዳግም ስራ ለማስጀመር የቴክኒክ ልዑክ ወደ ሪያድ በተያዘው ሳምንት ልትልክ መሆኑን አስታውቃለች፡፡ ኢራን እና ሳዑዲ ዓረቢያ ከሰባት ዓመታት ባላንጣነት በኋላ በቻይና አሸማጋይነት ወደ ቀደመ ግንኙነታቸው ለመመለስ…

የዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት ረቂቅ አዋጅ ነጻነትን ከተጠያቂነት ጋር የሚያሰፍን ሆኖ እንደሚዘጋጅ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝነት የሚደነግገው ረቂቅ አዋጅ ነጻነትን ከተጠያቂነት ጋር የሚያሰፍን ሆኖ እንደሚዘጋጅ ተገልጿል፡፡ ረቂቅ አዋጁን በሚመለከት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች ጋር የግብዓት ማሰባሰቢያ…