በመዲናዋ የተጀመሩ ሜጋ ፕሮጀክቶች ግንባታ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እየተከናወነ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የተጀመሩ ሜጋ ፕሮጀክቶች ግንባታ በተያዘው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እየተከናወነ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
ከንቲባ አዳነች ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች እየተገነቡ ያሉ…