Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የብዝኃ ቋንቋ ሥርዓተ ትምህርትን ለመወሰን በተደረገው ጥናት ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው 8ኛ መደበኛ ስብሰባ ከሐምሌ 2014 ጀምሮ በኮተቤ የትምህርት ዩንቨርሲቲ ሲጠና በቆየው የብዝኃ ቋንቋ ሥርዓተ ትምህርትን ለመወሰን በተደረገው ጥናት ላይ ዝርዝር ውይይት አድርጓል። ለቀጣይም ከዘርፉ…

በሃይማኖት መገናኛ ብዙኃን የሚፈጸሙ የሥነ ምግባር ጥሰቶች በአስቸኳይ እንዲቆሙ የመገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተቋቋመበት መርህና አላማ በተቃረነ አኳኋን በተለያዩ የሃይማኖት መገናኛ ብዙኃን የሚፈጸሙ ህጋዊና ሙያዊ የሥነ ምግባር ጥሰቶች በአስቸኳይ እንዲቆሙ የመገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አሳሰበ። ባለስልጣኑ ለመገናኛ ብዙኃን በላከው መግለጫ የሃይማኖት…

ቢሾፍቱ አቅራቢያ የተከሰከሰው የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን የመጨረሻ የምርመራ ሪፖርት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ኬንያ ናይሮቢ ሲበር ቢሾፍቱ አቅራቢያ የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነው ኢ ቲ 302 ቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን የመጨረሻ የምርመራ ሪፖርት ይፋ…

በአርሶ አደርና አርሶ አደር ልጅ ስም ለ22 ግለሰቦች በህገ-ወጥ መንገድ የተሰጠ ካርታ እንዲፀና አድርገዋል በተባሉ ተከሳሾች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አርሶ አደርና የአርሶ አደር ልጅ ስም ለ22 ግለሰቦች በህገ-ወጥ መንገድ የተሰጠ ካርታ እንዲፀና እና መብት እንዲፈጠርላቸው አድርገዋል በተባሉ 43 ተከሳሾ ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ፡፡…

ከሰኞ ጀምሮ 6 አባላት ያሉት የባለሙያዎች ቡድን ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ያቀናል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ሥድስት አባላትን ያካተተ የባለሙያዎች ቡድን ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በማቅናት ምልከታ ሊያደርግ ነው፡፡ በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደር እና መሰረተ ልማት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ለቁልቢ ገብርኤል ክብረ በዓል በቂ ዝግጅት መደረጉን የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ የሚከበረው የቁልቢ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ማድረጉን የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡ በዓሉ በሰላም ተጀምሮ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከመከላከያ…

በመንግስት ምስጢራዊ መረጃ ምደባና ጥበቃ ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ሚስጢራዊ መረጃ ምደባና ጥበቃ ረቂቅ አዋጅ እና የቴክኖሎጂ ዝግጁነት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው። አዋጁ የመንግስት መረጃዎችን ለመምደብና በየወቅቱ ለመፈተሽ እንዲቻል እና ሚስጢራዊ መረጃዎች እንዲጠበቁ እንዲሁም እንዳይሰራጩ ለማስቻል…

በ3ሺህ ካሬ ሜትር ላይ የሚያርፈው የቂርቆስ ፓርክ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17 ሚሊየን ብር የሚገነባውና በ3ሺህ ካሬ ሜትር ወለል ላይ ያርፋል የተባለው የቂርቆስ ፓርክ ግንባታ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ግንባታውን የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ቢቂላ ሁሩሳ እና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች በይፋ አስጀምረውታል፡፡ ቦታው…

በክልሉ የመንገድ መሰረተ ልማት ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረት ይሰራል – አቶ ኡሞድ ኡጅሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የሚታዩ የመንገድ መሰረተ ልማት ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጅሉ ገለጹ፡፡ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የተመራ ቡድን በጋምቤላ ወረዳ ፑኮንግ…