Fana: At a Speed of Life!

አብላጫው አሜሪካዊ ጆ ባይደን በድጋሚ ለፕሬዚዳንትነት መወዳደር የለባቸውም ብሎ እንደሚያምን ጥናት አመለከተ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አብላጫው አሜሪካዊ ጆ ባይደን በድጋሚ ለፕሬዚዳንትነት መወዳደር የለባቸውም ብሎ እንደሚያምን የተሰበሰበ የህዝብ አስተያየት አመለከተ። ያሁ ኒውስ በቅርቡ ባሰባሰበው የህዝብ አስተያየት መሰረት፥ ድምፅ ሰጪ አሜሪካውያን መካከል በፈረንጆቹ…

የሎተሪ ትኬትን በዲጂታል አማራጭ ማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የሎተሪ ትኬት በዲጂታል አማራጭ ማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ ፡፡ የብሔራዊ ሎተሪ ዋና ዳይሬክተር አቶ ገረመው ጋርጄ ስምምነቱ በተደረገበት ጊዜ እንዳሉት ፥ አስተዳደሩ ባለፋት 60 ዓመታት…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከዓለም አቀፉ የማላመድ ማዕከል ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከዓአለም አቀፉ የማላመድ ማዕከል (ጂሲኤ) ዋና ስራ አስፈጻሚ ፕሮፌሰር ፓተሪክ ቨርኩጅን ጋር በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ኢትዮጵያ ብሄራዊ የማላመድ እቅድ…

በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ የነበረውን አብሮነት አጠናክሮ ለማስቀጠል የእርቀ ሰላም ኮንፍረስ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ እና አካባቢው የተገኘውን ሰላም አጠናክሮ ለማስቀጠል በቡለን ወረዳ ህዝባዊ እርቀ ሰላም ኮንፍረስ ተካሂዷል። በእርቀ ሰላም ኮንፍረሱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ሃላፊ ዶክተር አቢዮት…

18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ነገ ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኦሬጎን የሚካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ነገ ይጀመራል። በውድድሩ ÷ኢትዮጵያ በሁለቱም ጾታዎች በአጠቃላይ 40 ማለትም 21 ወንድና 19 ሴት አትሌቶችን እንደምታሳትፍ ተገልጿል። አትሌቶቹ በ800 ሜትር፣ በ1 ሺህ 500…

በአማራ ክልል ለቀጣይ 20 ዓመታት የሚያገለግል አዲስ ክልላዊ የከተሞች ፕላን ዝግጅት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለቀጣይ 20 ዓመታት የሚያገለግል አዲስ ክልላዊ የከተሞች ፕላን ዝግጅት መጀመሩ ተገለጸ፡፡ የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከዩኤን ሃቢታት ጋር በመተባበር በአማራ ክልል በሚተገበረው አዲስ ፕላን ላይ ውይይት እያካሄደ ነው።…

በታንዛኒያ ምንነቱ ባልታወቀ ህመም ሶስት ሰዎች ለኅልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህመሙ ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ ድካም እና ነስር እንደሚስከትል የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። እስካሁን በህመሙ ሳቢያ በደቡብ ምስራቅ ታንዛኒያ ሶስት ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ 10 ሰዎች መታመማቸውም ነው የተገለጸው። ምልክቶቹ እንደ ኢቦላ…

ለአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ስኬት የሃይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነው – የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑንን ውጤታማ በማድረግ የኢትዮጵያን አንድነት ለማስቀጠል የሃይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነው ሲሉ የሃይማኖት አባቶች ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የሃይማኖት አባቶች…

ተጠብቀው የቆዩ ማኅበራዊ እሴቶች በትምህርት ሥርዓት ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ኢትዮጵያን ያሻገሩ እና በትውልዱ ተጠብቀው የቆዩ ማኅበራዊ እሴቶች በትምህርት ሥርዓት ሊደገፉ እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ፍልስፍና መምህሩ ዶክተር ተሾመ አበራ ለፋና…

አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ከእስራኤል አምባሳደር ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ከእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ጋር በሁለቱ ሀገራት መካከል የሚደረጉ አገልግሎቶች ቀልጣፋ እንዲሆኑ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱም÷ አምባሳደር ብርቱካን ኢትዮጵያ እና እስራኤል ረዥም…