ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የባቡር የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት የሰረቁ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲስ አበባ ከተማ ቀላል ባቡር የተዘረጉ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች ላይ የስርቆት ወንጀል ሲፈፅሙ የተገኙ 6 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡
በአገልግሎቱ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኤሌክትሪክ…