Fana: At a Speed of Life!

ለ4ኛው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከተዘጋጁት ችግኞች መካከል 52 በመቶዎቹ የምግብ ዋስትና የማረጋገጥ ጥረትን የሚያግዙ ናቸው – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው ዓመት ከተዘጋጁት 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኞች መካከል 52 በመቶ የሚሆኑት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት የሚያግዙ መሆናቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ አራተኛው ዙር የ2014 የአረንጓዴ ዐሻራ ማስጀመሪያ…

ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን እና ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በክልሉ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ ዝግጅት ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በክልሉ ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እየተደረገ ያለውን ዝግጅት…

በምሥራቅ አማራ ከ11 ሺህ በላይ ጥፋተኞች ለመንግስት እጅ ሰጥተው ወደ ሕጋዊ መስመር መግባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ አማራ ከ11 ሺህ በላይ ጥፋተኞች ለመንግስት እጅ ሰጥተው ወደ ሕጋዊ መስመር መግባታቸውን የአማራ ክልል ሠላምና ጸጥታ ቢሮ ገለጸ፡፡ በምሥራቅ አማራ የፀጥታ መዋቅሩ ሀገራዊና ወቅታዊ ጉዳዮችን በብቃት ለመፈፀም የሚያስችል ውይይት እያካሄደ…

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን “አሚኮ ኅብር” የተሰኘውን አዲስ ቻናሉን መደበኛ ስርጭት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን "አሚኮ ኅብር" የተሰኘውን አዲስ ቻናል በ11 ቋንቋዎች መደበኛ ስርጭቱን በይፋ ስራ አስጀምሯል። ቻናሉ በአማርኛ፥ ኦሮምኛ ፣ ትግርኛ፣ አፋርኛ፣ ኽምጣና፣ ጉምዝኛ፣ አዊኛ፡ እንግሊዝኛና በአረብኛ…

የፍትህ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዎን ጢሞቴዎስ ከአውሮፓ ህብረት የሰብአዊ መብቶች ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፍትህ ሚኒስትር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ከአውሮፓ ህብረት የሰብአዊ መብት ጉዳዮች ልዩ ተወካይ ኢሞን ጊልሞር ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙርያ ተወያዩ፡፡ ዶክተር ጌዲዎን ከልዩ ተወካዩ ጋር በብራሰልስ ተገናኝተው በኢትዮጵያ ወቅታዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሀዋሳ በግንባታ ላይ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሀዋሳ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የዳቦ ፋብሪካ የግንባታ ሂደት ጎበኙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና በእርሳቸው የተመራው ልዑክ በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እየተገነባ…

ፕሬዚዳንት ፑቲን ሩሲያ የሚጣልባትን የኢኮኖሚ ማዕቀብ የመቋቋም አቅም እንዳላት ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ቪላድሚር ፑቲን ምዕራባውያን አገራቸውን በኢኮኖሚ ማዕቀብ ጫና ውስጥ ለመጣል የሚያደርጉትን ጥረት ሀገራቸው እንደምትቋቋመው ተናገሩ። ፕሬዚዳንቱ ትናንት በቅዱስ ፒተርስበርግ በተካሄደው የኢኮኖሚ ጉባኤ ላይ "እኛ ጠንካሮች ነን እና ማንኛውንም…

በደቡብ ክልል ከ5 ሚሊየን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች የኮቪድ-19 የመከላከያ ክትባትተከትበዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከ5 ሚሊየን በላይ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የኮቪድ-19 የመከላከያ ክትባት እንደተከተቡ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ እየተሰጠ ባለው የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት ምክንያት በበሽታ የሚያዙ እና የሚሞቱ የህብረተሰብ ክፍሎች…

በዘንድሮው የመኸር ወቅት ከአንድ ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት ወደ ሥራ መግባቱን የክልሉ መንግሥት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 8፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በዘንድሮው የመኸር ወቅት አንድ ሚሊየን 119 ሺህ ሄክታር መሬት ለማልማት አቅዶ ወደ ስራ መግባቱን የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግሥት ገልጿል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሀሰን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሪፖርተር እንደነገሩት፥ በክልሉ…

በጋዜጠኝነት ሙያው ምክንያት በቁጥጥር ስር የዋለ አንድም ግለሰብ የለም-የመገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ሰኔ 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወንጀል የተጠረጠረ እንጂ በጋዜጠኝነት ሙያው ምክንያት በቁጥጥር ስር የዋለ አንድም ግለሰብ አለመኖሩን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታወቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ትናንት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራርያ የጋዜጠኝነት…