Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ የቀውስ ሥራ አመራር ኮሚሽነር መንግስት የሰሜን ኢትዮጵያን የሰላም ሁኔታ ለማሻሻል እያደረገ ያለውን ጥረት አደነቁ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 8፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአውሮፓ የቀውስ ሥራ አመራር ኮሚሽነር ጄኔዝ ሌናርሲች መንግስት የሰሜን ኢትዮጵያን የሰላም ሁኔታ ለማሻሻል እያደረገ ያለውን ጥረት አድንቀዋል፡፡ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ከአውሮፓ ቀውስ ሥራ አመራር ኮሚሽነር ጄኔዝ ሌናርሲች ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ…

ሜክሲኮ ምዕራባውያን በዩክሬን ጉዳይ ላይ የሚከተሉትን ፖሊሲ አወገዘች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር መሳሪያዎችን ወደ ህይወት ገባሪ የጦር ቀጠና መላክ ሥነ ምግባር የጎደለው ድርጊት ነው ሲሉ የሜክሲኮው ፕሬዚዳንት አንድሬስ ማኑዌል ሎፔዝ ኦብራዶር ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ ምዕራባውያን ሀገራት ለዩክሬን የሚያደርጉትን የጦር መሳሪያ ድጋፍም አውግዘዋል፡፡…

የአውሮፓ ኅብረት 110 ሺህ የዝንጀሮ ፈንጣጣ መከላከያ ክትባት ገዝቶ ለአባል ሀገራቱ ሊያከፋፍል ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 110 ሺህ የዝንጀሮ ፈንጣጣ መከላከያ ክትባቶችን ገዝቶ ለአባል ሀገራቱ ሊያከፋፍል መሆኑን የአውሮፓ ኅብረት አስታወቀ ፡፡ የአውሮፓ ኅብረት ቀጣይነት ያለውን የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝ ለመከላከል 110 ሺህ መከላከያ ክትባቶችን ለመግዛት…

ቱርክ ከፈረንጆች 2023 ጀምሮ በጥቁር ባሕር በኩል በየቀኑ 10 ሚሊየን ሜትር ኪዩቢክ የተፈጥሮ ጋዝ ልታስገባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ ከፈረንጆች 2023 የመጀመሪያ ሩብ አመት ጀምሮ በየቀኑ 10 ሚሊየን ኪዩቢክ ሜትር የተፈጥሮ ጋዝ ከጥቁር ባህር ሳካሪያ የጋዝ ማመንጫ ስፍራ ወደ ብሄራዊ የጋዝ ማስተላለፊያ መስመር እንደምታስገባ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ገለጹ፡፡…

ከአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ 418 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ በአስር ወራት 418 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በ2014 በጀት ዓመት በአስር ወራት ከአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ 498 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት ታቀዶ 418 ሚሊየን ዶላር…

ከዕረፍት በተመለሰው ፕሪሚየር ሊግ አርባ ምንጭ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከዕረፍት መልስ ዛሬ ተካሂዷል። ረፋድ ላይ ሲዳማ ቡናን ከአርባ ምንጭ ከተማ ባገናኘው ጨዋታ አርባ ምንጭ አሸናፊ ሆኗል። ጨዋታው 2 ለ 1 ሲጠናቀቅ ኤሪክ ካፓይቶ ሁለቱን የማሸነፊያ ጎሎች…

የአማራ ክልል በአረንጓዴ አሻራ 192 ሺህ ሄክታር መሬት በደን ለመሸፈን መዘጋጀቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር 192 ሺህ ሄክታር መሬት በደን ለመሸፈን ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ተወካይ ዳይሬክተር አቶ እስመላለም ምህረት…

ዜጎችን ወደ መደበኛ ህይወታቸው ለመመለስ በተሰራው ስራ ያልለማ መሬት ወደ ስራ ማስገባት ተችሏል- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎችን ወደ መደበኛ ህይወታቸው ለመመለስ በተሰራው ስራ ባለፉት 2 አመታት ያልለማውን መሬት ወደ ስራ ማስገባት መቻሉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…

ሦስተኛው የኢትዮ-ናይጄሪያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ በናይጄሪያ ያደረጉኑትን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ተከትሎ ሦስተኛው የኢትዮ -ናይጄሪያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የጋራ ኮሚሽን ስብሰባው ከሁለት ሳምንት…

የሩሲያ ጦር የዩክሬንን ትልቅ የጦር መጋዘን ማውደሙ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ጦር የምዕራባውያን የጦር መሳሪያዎች ይገኙበታል የተባለን የዩክሬን ትልቅ የጦር መሳሪያ መጋዘን ማውደሙ ተሰማ ፡፡ ኢንተርፋክስ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴርን ጠቅሶ እንደዘገበው የሩሲያ ሀይሎች በዩክሬን ተርኖፒል ክልል የሚገኘውን የአሜሪካ እና…