Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያና ቻይና የባህልና ቋንቋ ልውውጥ ለአገራቱ ግንኙነት መጠናከር ትልቅ አስተዋጽኦ አለው – አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የቻይና የባህልና ቋንቋ ልውውጥ ለሀገራቱ ግንኙነት መጠናከር ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋን ገለጹ። በኢትዮጵያ የቻይና ቋንቋ ችሎታን ለማሻሻል በዩንቨርሲቲ ደረጃ ከሚያጠኑ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም…

ራሚስ ባንክ ተመርቆ ስራውን በይፋ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋመው ራሚስ ባንክ ተመርቆ ሥራውን በይፋ ጀምሯል፡፡ ባንኩ ከሁለት ቢልየን ብር በላይ ካፒታል እና ከ8 ሺህ በላይ ባላክሲዮኖችን በመያዝ የተመሰረተ ባንክ ነው። ራሚስ ባንክ በኢትዮጵያ ካሉት…

የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር ዐውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ላሊበላ በእምነት የታነፀ" በሚል መሪ ሀሳብ የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር የአርኪኦሎጂና የቨርቹዋል ሪያሊቲ የቋሚ ዐውደ ርዕይ በላሊበላ ከተማ ተከፍቷል። የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት÷በቱሪስት መዳረሻ…

የብራዚሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ነገ አዲስ አበባ ይገባሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ማውሮ ቪዬራ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በነገው ዕለት አዲስ አበባ እንደሚገቡ በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር ጃንዲር ፌሬራ ዶስ ሳንቶስ ገልጸዋል፡፡ በጉብኝቱ የአፍሪካ እና የመካከለኛው ምስራቅ የውጭ ጉዳይ…

በበጎ ፈቃድ ደም የሚለግሱ ሰዎችን ቁጥር ለማሳደግ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጎ ፈቃድ ደም የሚለግሱ ሰዎችን ቁጥር በማሳደግ በደም እጥረት ሳቢያ እያጋጠመ ያለውን ችግር ለመፍታት በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ደም እና ህብረህዋስ ባንክ አገልግሎት ገለጸ፡፡ "ደም ይለግሱ ህይወት ያጋሩ ዘወትር ያጋሩ" በሚል መሪ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የፕሪሚየር ሊጉን መሪነት ያጠናከረበት ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሁለተኛ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለገጣፎ ለገዳዲን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ቶጎዋዊው አጥቂ ኢስማኤል ኦሮ አጎሮ በ16ኛው እና የአማካይ ተጫዋቹ…

ሀገር አቀፍ የሥነ-ምግባርና የሙስና መከላከል ረቂቅ ፖሊሲ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የሥነ-ምግባርና የሙስና መከላከል ረቂቅ ፖሊሲ መዘጋጀቱን የፌዴራል ሥነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ ፖሊሲውን በሚመለከትና አሰራሩን በቴክኖሎጂ ለማስደገፍ እየሰራ ያለውን ሥራ በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምሪት ስምምነት በአጭር ጊዜ እንዲፈረም ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምሪት ስምምነት በአጭር ጊዜ እንዲፈረም የውጭ ጉዳይ ሚኒትስር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጠየቁ። ሚኒትስር ዴኤታው በኢትዮጵያ ከኩዌት አምባሳደር ናይፍ ሃኘስ አል ኦይታይቢ ጋር ተወያይተዋል።…

በመዲናዋ የመኖሪያ ቤትና የልማት ቦታዎች የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመኖሪያ ቤትና ለተለያዩ የልማት ተግባራት የሚውሉ ቦታዎች ላይ ሲያከናውን የነበረው የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ተጠናቅቆ በይፋ ተከፍቷል። ጨረታው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ ቀነአ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሐላላ ኬላ ሪዞርትን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሐላላ ኬላ ሪዞርትን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በይፋ ተረክቧል፡፡ የክልሉ መንግስት የ’ገበታ ለ ሀገር’ ፕሮጄክት አካል የሆነው እና በኮይሻ ፕሮጄክት ክላስተር ሥር የለማውን የሐላላ ኬላ ሪዞርት ነው…