የ”ሔር ኢሴ” በዩኔስኮ መመዝገብ የቱሪዝም እድገትን ለማፋጠን ፋይዳው የጎላ ነው-አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17/2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ"ሔር ኢሴ" በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ)መመዝገብ የቱሪዝም እድገትን ለማፋጠን የሚኖረው ፋይዳ የጎላ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና…