Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ የፎቶ አውደ ርዕይ በሳይንስ ሙዝዬም ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ የፎቶ አውደ ርዕይ በሳይንስ ሙዝዬም ተከፍቷል፡፡ በስነስርዓቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ተመስገን ጥሩነህ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ…

የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔን ለማስተናገድ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮውን የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ለማስተናገድ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ በዛሬው ዕለትም ከዝግጅት ሥራዎች ጋር በተያያዘ ከሆቴል ባለቤቶች እና ከዘርፉ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀድሞ ዋና ስራ አስፈጻሚ ካፒቴን መሐመድ አሕመድ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ10 ዓመታት በላይ በዋና ስራ አስፈጻሚነት ያገለገሉት ካፒቴን መሐመድ አሕመድ ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ካፒቴን መሐመድ አሕመድ አየር መንገዱን እ.ኤ.አ ከ1980 እስከ 1991 ዓ.ም በዋና ስራ አስፈፃሚነት…

150 ሄክታር መሬት በመስኖ ለማልማት የሚያስችል የሶላር ፓምፕ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 150 ሄክታር መሬት በመስኖ ለማልማት የሚያስችል የሶላር ፓምፕ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለምረቃ በቅቷል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር ) እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ…

ብልጽግና ፓርቲ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲረጋገጥ ሰርቷል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲረጋገጥ መጠነ ሰፊ ስራዎችን ሰርቷል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ‘የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና’ በሚል መሪ ሀሳብ የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ምስረታ በዓል በሀዋሳ…

ብልጽግና ፓርቲ በፈተና ዉስጥ በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በፈተና ዉስጥ በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበ ፓርቲ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና የፓርቲው የስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ አመት የምስረታ በዓል በወላይታ ሶዶ ከተማ…

ኢትዮጵያ በኳታር አለም አቀፍ የቱሪዝም አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዶሃ ኤግዚቢሽንና ኮንቬንሽን ሴንተር እየተካሄደ በሚገኘው 3ኛው "ኳታር ትራቭል ማርት 2024 " የቱሪዝም አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው። በአውደ ርዕዩ በኳታር፣ የመን እና ኢራን የኢትዮጵያ ልዩ መልእክተኛ እና ባለ ሙሉ ስልጣን…

ኢትዮጵያና ቻይና ከሳይበር ደህንነት ጋር በተያያዘ በጋራ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ጋር ሁለቱ ሀገራት ከሳይበር ደህንነት ጋር በተያያዘ በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ ወ/ሮ…

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለቻይናውያን ባለሀብቶች ዋነኛ መዳረሻ ሆነዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለቻይናውያን ባለሀብቶች ዋነኛ የኢንቨስትመንት መዳረሻ መሆናቸውን በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች አማካሪ ያንግ ይሃንግ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና…

ተመድ ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላም የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ኢትዮጵያ ለቀጣናው ብሎም ለዓለም ሰላም የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ የተመድ ረዳት ዋና ጸሀፊ እና በኢትዮጵያ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ ዶ/ር ገለጹ። የአፍሪካ አህጉራዊ የሰላም…