Fana: At a Speed of Life!

የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን በእመርታ ለማስቀጠል ይሰራል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን በእመርታ ለማስቀጥል በትኩረት ይሰራል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ እንዳሉት ÷ የብሔራዊ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን…

ትኩረት የሚሻው ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል አለ ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት። ዓለም አቀፍ ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር መከላከል ቀን "ከማጭበርበሩ ጀርባ ያለው ወጥመድ" በሚል መሪ ሃሳብ…

በ2018 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 607 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከአምራች ዘርፉ ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች 607 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር። ሚኒስቴሩ በአምራች ዘርፉ የተሻለ የወጪ ንግድ አፈጻጸም ካሳዩ አምራቾች ጋር እየተወያየ ነው፡፡…

የብሩንዲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሩንዲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ኤድዋርድ ቢዚማና (ዶ/ር) በ49ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ም/ቤት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

ኢትዮጵያ በአይነቱ ለየት ያለ የሎጂስቲክስና የኮሙኒዩኬሽን ሲምፖዚየም ልታካሂድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ከፍተኛ ትኩረት የሚስበውን የ2026 የአፍሪካ ሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ሲምፖዚየም ታስተናግዳለች አለ መከላከያ ሚኒስቴር። ከነገ ሐምሌ 20 እስከ 25 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ በተገለጸው በዚህ ሲምፖዚየም ላይ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ25 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018(ኤፍ ኤም ሲ) ‎የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከ25 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ በጀት በማጽደቅ መደበኛ ጉባኤውን አጠናቅቋል። ‎ ‎የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዚያድ አብዱላሂ የበጀት ዓዋጁን ባቀረቡበት ወቅት…

የአካባቢ ሥነ ምኅዳር ደህንነትን እየጠበቀ ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018(ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአካባቢ ሥነምኅዳር ደኅንነትን ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው አለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ስትራቴጂክና ከፍተኛ አመራሮች በብሔራዊ ደኅንነት…

“ህገ ወጡ ህወሓት ይሙት፤ ፍቀዱለት”

የፍርስራሹ ህወሓት ቡድን የጦርነት ዛር ተነስቷል። ደም ካልጠጣ የማይረካው ጨካኝ ስብስብ ምድር ጠባው፤ ሰማይ ካልቧጠጥኩ እያለ ነው። የትግራይ ክልልን ህዝብና መዋቅር አግቶ ይዞ፤ እልቂት እና ጦርነት ማወጅን የሰርክ ተግባሩ አድርጓል። የትግራይ ህዝብ ጦርነት በቃኝ፤ ሰላም ይሁን እያለ ተማጽኖውን…

ከሆርቲካልቸር ወጪ ንግድ 490 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከሆርቲካልቸር ወጪ ንግድ 490 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የሆርቲካልቸር ወጪ ንግድ አፈፃፀም እና የ2019 ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር…

ሀገራዊ ምክክሩ የህዝቡን አንድነት በማጠናከር ሰላምና ልማትን ያረጋግጣል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሰላ ከተማ ነዋሪዎች በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር የህዝቡን አንድነት በማጠናከር ሰላምና ልማትን ያረጋግጣል አሉ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ መካሄድ መጀመሩ ይታወቃል። ምክክሩ አጀንዳዎችን…