Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንሰራለን – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንሰራለን ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼይ ሀይን ጋር ባደረጉት ውይይት፤…

ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የፎረንሲክ ላቦራቶሪ ዕቃዎች ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ዣንገባኦ ሁዋን ግሩፕ በርካታ የፎረንሲክ ላቦራቶሪ ዕቃዎችን ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አበርክቷል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በድጋፍ የተበረከቱ ዕቃዎችን የተረከቡ ሲሆን ኩባንያው ላደረገው ድጋፍ ምስጋና…

የአይሻ 3 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት አፈጻጸም 83 ነጥብ 8 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአይሻ 3 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ግንባታ አፈጻጸም 83 ነጥብ 8 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ የንፋስ ኃይል ማመንጫው 120 ሜጋ ዋት ኃይል የማመንጨት አቅም እንዲኖረው ታስቦ እየተገነባ ያለ ፕሮጀክት ሲሆን አሁን ላይ…

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሁሉንም ህብረተሰብ ባሳተፈ መልኩ ይከበራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በሀገር አቀፍ፣ በክልሎችና በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ባሳተፈ መንገድ እንደሚከበር ተገለጸ። የፌደሬሽን ምክር ቤት በዓሉን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፥ የበዓሉ ሀገር…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ማሣ ወደ ዘመናዊ የመሬት መረጃ ስርዓት ተሸጋገረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ማሣ ወደ ዘመናዊ የመሬት መረጃ ስርዓት መሸጋገሩ ተገለጸ፡፡ በክልሉ ግብርና ቢሮ በካልም ፕሮግራም የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዕቅድ አፈጻጸም እና በቀጣይ ተግባራት ዙሪያ የተዘጋጀ…

ዓለም አቀፍ የሥራ ገበያውን ዕድል አሟጦ ለመጠቀም በትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪቱን ከማስፋትና ከማዘመን በሻገር ዓለም አቀፍ የሥራ ገበያው ያለውን ዕድል አሟጦ ለመጠቀም በትኩረት እንደሚሰራ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በ5ኛው ሀገር አቀፍ ብሔራዊ የሥራ ኤክስፖ አፈፃፀምና የቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ…

በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ ያመዝናል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ የበጋው ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ የሚያመዝን መሆኑን የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ በሰሜን፣ ሰሜን ምሥራቅ፣ ምሥራቅ፣ መካከለኛው እና ደቡብ…

የሳንባ ምች በምን ምክንያት ይከሰታል?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳንባ ምች(ኒሞኒያ) አብዛኛውን ጊዜ በኢንፌክሽን ምክንያት የሚመጣ የሳንባ መቆጣት ነው። የበሽታው ምክንያት ከቀላል እስከ ከባድ የሚደርስ የሳንባ ኢንፌክሽን ሲሆን÷ ኢንፌክሽኖች በሳንባዎች ውስጥ የሚገኙትን የአየር ከረጢቶች በፈሳሽ ወይም በመግል…

በጎንደርና አካባቢው የገጠመውን የሰላም ችግር ለመፍታት የሃይማኖት አባቶች ሚና የጎላ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር እና አካባቢው የገጠመውን የሰላም ችግር ለመፍታት የሃይማኖት አባቶች ሚና የጎላ መሆኑን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ገለጹ፡፡ በጎንደር ከተማ "ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ ሃሳብ ከሃይማኖት…

የኮፕ29 ጉባዔ ውሳኔዎች ለአየር ንብረት ቀውስ ምላሽ ይሰጡ ይሆን?

አዲ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ምድራችን የአየር ንብረት ለውጥ በሚያስከትለው ጫና ቀውስ ውስጥ ከገባች ውላ አድራለች። የተራዘመ ድርቅ፣ ከልክ ያለፈ ዝናብ፣ ጎርፍ፣ ውሽንፍር የቀላቀለ አውሎ ንፋስ በተደጋጋሚ እየተከሰቱ የምድር ስነ-ህይወት መቃወስ የተለመደ ሆኗል። ይህንን ችግር…