Fana: At a Speed of Life!

ፋና 80 የምዕራፉ 5ኛ ሳምንት ውድድር በመጪው እሁድ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን መልኮች የሚታዩበት ፋና 80 ምዕራፍ አምስት 5ኛ ሳምንት ውድድር በመጪው እሁድ ቀጥሎ ይካሄዳል። በሳምንቱ የምድብ 1 ስድስት ቡድኖች ይፎካከራሉ። በዘመናዊ ዳንስ ዘርፍ ነፀብራቅ፣ ቲ ተስፋ፣ ዩኒክ እና ዘውድ ዘመናዊ የዳንስ ቡድኖች…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ችግኝ ለትውልድ የሚተላለፍ ተግባር ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚከሰቱ ተፈጥሮአዊ ተፅዕኖዎችን ለመቋቋም፣ የደን ሽፋንን ለማሳደግ እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ የቀረፀችው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአሁኑ ወቅት እምርታ እያስመዘገበ ይገኛል። በዛሬው ዕለት…

በ2018 በጀት ዓመት ከታቀዱት ስትራቴጂክ አቅዶች ከ96 በመቶ በላይ መፈጸም ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ2018 በጀት ዓመት ከታቀዱት ስትራቴጂክ አቅዶች ከ96 በመቶ በላይ ተሳክተዋል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ የከተማ አስተዳደሩ የ2018 በጀት ዓመትና የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ…

ለመላው ኢትዮጵያውያን የተላለፈ መልዕክት

በሀገራችን ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ እየተከናወነ ያለውና ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው እጅግ መሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ የሚመካከሩበት ታሪካዊ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ እንዲሳካ ዜጎች ራሳቸውን ከሀሰተኛ መረጃ በመጠበቅ እና በኮሚሽኑ ላይ ሙሉ እምነት በማሳደር…

ሀገራዊ ምክክሩ የሀገርን ሕልውና ለማስቀጠል ወሳኝ ታሪካዊ ዕድል ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን፣ አለመግባባቶችን በሰላማዊ ውይይት ለመፍታትና የሀገር አንድነትን ለማጠናከር ዋነኛ መፍትሄ ነው፡፡ የፌደሬሽን ም/ቤት ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ በላይ ወዲሾ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ…

የሰላም አማራጭን በማይቀበሉ አካላት ላይ አስፈላጊው ርምጃ ይወሰዳል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አስተማማኝ ሰላምና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ። የጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ ዓመት 6ኛ የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባዔ በአዳማ ጨፌ አዳራሽ…

የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ ዓመት 6ኛ የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባዔ በአዳማ ጨፌ አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው ባለፉት አምስት ዓመታት በክልሉ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች አንዲሁም የ2018 ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ…

የህልውና ጉዳይ!

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ ህዝባዊ እና ህጋዊ ውክልና በሌለው ቡድን የባሕር በሯን አጥታለች። በዚህም ምክንያት ልማቷ በሚፈለገው ልክ እንዳያድግ ማነቆ ከመሆኑ ባለፈ እጅግ ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚያስፈልጋቸውን የብሔራዊ ደህንነቷን የተመለከቱ…

የምክክር ጉባዔው ኢትዮጵያ በገዛ እጇ አዲስ ታሪክ የምትጽፍበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሚያኮሩ ባህሎች፣ የብዝሃ ውበት ባለቤት ብትሆንም ያለፈችባቸው የታሪክ ገጾች በሙሉ ግን በስምምነት የተሞሉ አልነበሩም። ትውልድ ያሻገሩ በርካታ በጎ እሴቶች እንዳሉ ሁሉ፣ ዛሬም ድረስ ሀገራዊ አንድነትንና ዘላቂ ሰላምን የሚፈትኑ የታሪክ…

ዓለም አቀፍ የደህንነት ፎረም ልዑካን አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የደህንነት ፎረም ልዑካን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግቢ በመገኘት አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የፓርላማ የመረጃ እና ደህንነት ፎረም መስራች እና ሊቀመንበር ሮበርት ፒተንገርን ጨምሮ ዓለም አቀፍ የደህንነት…