ዓለምአቀፋዊ ዜና በሱዳን ያለው ቀውስ በነዳጅ አቅርቦቷ ላይ ተጽዕኖ ማስከተሉን ደቡብ ሱዳን ገለጸች amele Demisew Sep 23, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ያለው ቀውስ በትራንስፖርት እንቅስቃሴ ላይ እንቅፋት መፍጠሩ በነዳጅ አቅርቦቷ ላይ ተጽዕኖ ማስከተሉን ደቡብ ሱዳን ገለጸች። በነዳጅ ማስተላለፊያዎች ባሉባቸው አካባቢዎች በመሃመድ ሀምዳን ዳጋሎ (ሄምቲ) የሚመራው የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል 254 ሺህ ሔክታር በበጋ መስኖ ስንዴ ለማልማት ታቅዷል amele Demisew Sep 23, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት 254 ሺህ ሔክታር መሬት በበጋ መስኖ ስንዴ ለማልማት መታቀዱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው ከሁሉም የክልሉ ዞኖች የግብርና መምሪያ ሃላፊዎች እና ባለሞያዎች ጋር በመስኖና አጠቃላይ የግብርና…
የሀገር ውስጥ ዜና ያሆዴ በሀድያ እየተከበረ ነው amele Demisew Sep 21, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀድያ ብሔር ዘመን መለወጫ''ያሆዴ''በዓል በሀዲይ ነፈራ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ከሀድያ ዞን ሁሉም ወረዳዎችና ከተሞች የተውጣጡ የተለያዪ የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲሁም ሌሎች የብሔር ብሔረሰቦች ተወካዮች ተገኝተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የምክከር ሂደቱን በአካታችነትና አሳታፊነት ማጎልበት የሁሉም ድርሻ ሊሆን ይገባል – መስፍን አርአያ (ፕ/ር) amele Demisew Sep 19, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የምክከር ሂደቱን በአካታችነትና አሳታፊነት ማጎልበት የሁሉም ባለድርሻ አካል ሀላፊነት ሊሆን ይገባል ሲሉ መስፍን አርአያ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡ የአገው ለፍትሕ እና ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፣ ሞቻ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ እና ገዳ ስርዓት ለኦሮሞ ነፃነት ፓርቲ…
የሀገር ውስጥ ዜና አርብቶ አደሩ የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የእንስሳት ኢንሹራንስ ግዢ እንዲያከናውን ጥሪ ቀረበ amele Demisew Sep 19, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርና ሚኒስቴር አርብቶ አደሩ የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የእንስሳት ኢንሹራንስ ግዢ እንዲያከናውን ጥሪ አቀረበ፡፡ የእንስሳት ኢንሹራንሱ ሽያጭ በአርብቶ አደር አካባቢዎች ነሀሴ 26 ቀን 2016 ዓ.ም የጀመረ ሲሆን መስከረም 20 ቀን 2017…
Uncategorized በኢትዮጵያ የግልግል ዳኝነት ማዕከላት ተመዝግበው እንዲሰሩ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ amele Demisew Sep 19, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የግልግል ዳኝነት ማዕከላትን ለመመዝገብና ስራ እንዲሰሩ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታወቀ። ፍትህ ሚኒስቴር እና ዓለም አቀፍ የግልግል ዳኝነት አፍሪካ በጋራ ያዘጋጁት 11ኛው የምስራቅ አፍሪካ ዓለም…
የሀገር ውስጥ ዜና የጽዱ ኢትዮጵያና አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብሮች ጤናማ ዜጋ ለመፍጠር ወሳኝ መሆናቸው ተመለከተ amele Demisew Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጽዱ ኢትዮጵያና አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብሮች ጤናማና አምራች ዜጋ ለመፍጠር መሰረት የሚጥሉ ንቅናቄዎች መሆናቸውን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡ ምቹ መንደርና ጽዱ ሀገር መፍጠር ዜጎች ተላላፊና ተላላፊ ካልሆኑ በሽታዎች እንዲጠበቁ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ካሉ ዓለም አቀፍ የሚዲያ ተቋማት የተወጣጡ ጋዜጠኞች ጋር ውይይት ተካሄደ amele Demisew Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ክፍል በኢትዮጵያ በሥራ ላይ ካሉ ታላላቅ ዓለም አቀፍ የሚዲያ ተቋማት የተወጣጡ የውጭ ጋዜጠኞች ጋር ውይይት አካሄደ። የውይይቱ ዓላማ ሚዛናዊ እና ተጨባጭ የዘገባ ሽፋንን ማሳደግ እንደሆነ የጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ “ኢሬቻ ኤግዚቢሽንና ባዛር 2017” ዐውደ-ርዕይ ሊካሄድ ነው amele Demisew Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢሬቻ ኤግዚቢሽንና ባዛር 2017" የተሰኘ ዐውደ-ርዕይ ከመስከረም 18 እስከ 24 ቀን 2017 በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ሊካሄድ ነው፡፡ በዐውደ-ርዕዩ ላይ የፓናል ውይይቶችን ጨምሮ፣ የባሕል ኤግዚቢሽን፣ ባዛርና የሙዚቃ ዝግጅቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና የእስራኤል የህክምና ቡድን በአለርት ሆስፒታል የጨቅላ ህጻናት ህክምና ላይ ስልጠና እየሰጠ ነው amele Demisew Sep 17, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ሀገር የህክምና ቡድን አባላት ከተለያዩ የህክምና ተቋማት የተውጣጡ የጨቅላ ህፃናት ስፔሻሊስቶች በአለርት ሆስፒታል በጨቅላ ህፃናት ህክምና ላይ ስልጠና እየሰጡ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ስልጠናው በኢትዮጵያ ያለውን የጨቅላ ህፃናት ሞት ለመቀነስ…