Fana: At a Speed of Life!

የምክክር ጉባዔውን ሒደት አስመልክቶ ገለጻ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለምክክር ጉባዔው ተሳታፊዎች የጉባዔውን ሒደት አስመልክቶ ገለጻ እየሰጠ ነው፡፡ ገለጻው የጉባዔው ተሳታፊዎች በሚያደርጉት የምክክር ሒደት መከተል ያለባቸውን መርሕ እንዲተገብሩ የሚያስችል መሆኑ ተመላክቷል። ከዚህ…

ለሶስት የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ለሶስት አዳዲስ የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ ሰጥቷል፡፡ ፕራይዝዎርዝ ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ በኢንቨስትመንት ባንክ ዘርፍ ፈቃድ ከተሰጣቸው የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች መካከል አንዱ ነው፡፡…

አቶ ቸሩጌታ ገነነ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አቶ ቸሩጌታ ገነነ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሼል አስፈፃሚ ሆነው ተሾመዋል። አቶ ቸሩጌታ ገነነ ወደ ሌላ የሥራ ሃላፊነት ከተዛወሩት የቀድሞ ዋና ሼል አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው ጋር የሥራ ርክክብ አድርገዋል። ላለፉት ሁለት ዓመታት የሰላም…

የባህር በር ተደራሽነት፡ የኢትዮጵያ የልማት ቁልፍ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህር በር ተደራሽነት በዘመናችን ከኢኮኖሚ እድገት፣ ከብሔራዊ ደህንነት፣ ከንግድ እና ከክልላዊ ትስስር ጋር በጥብቅ የተያያዘ ጉዳይ ሆኗል። በተለይም ከ120 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ላላት ኢትዮጵያ የባህር በር ተደራሽነት የቀን ፖለቲካ ክርክር ሳይሆን…

ከ3 ሚሊየን በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረገው የገጠር ትስስርና ተደራሽነት ፕሮግራም…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገጠር ትስስርና ተደራሽነት ለምግብ ዋስትና ፕሮግራም ከ3 ሚሊየን በላይ ዜጎች ተጠቃሚ ሆነዋል አሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የገጠር ትስስርና ተደራሽነት ለምግብ ዋስትና ፕሮግራም የፌዴራል…

የገጠር ኮሪደር ለአርሶ አደሩ የኑሮ ዘይቤ መሻሻል…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ከተሞችን ዘመናዊ፣ ውብ፣ ጽዱና ለኑሮ ምቹ ከማድረግ አንጻር ያሳየው እመርታ የሚደነቅ ነው፡፡ ከተሞች ዘመኑን የዋጁ ይሆኑ ዘንድ በአዲስ አበባ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሼል አሁን ላይ በሁሉም ክልሎችና ከተማ…

ኒውካስል ዩናይትድ ሻን ስቱርን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኒውካስል ዩናይትድ ሻን ስቱርን ከአያክስ አምስተርዳም ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ኒውካስል ዩናይትድ ለ18 ዓመቱ ኔዘርላንዳዊ አማካይ 20 ሚሊየን ፓውንድ እና እየታየ የሚጨመር 3 ሚሊየን ፓውንድ ወጪ በማድረግ ተጫዋቹን የግሉ…

በኮንትሮባንድ ሀገር ልታጣ የነበረውን 380 ቢሊየን ብር ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኮንትሮባንድ እና ንግድ ማጭበርበር ሀገር ልታጣ የነበረውን 380 ቢሊየን ብር ማዳን ተችሏል አለ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ (ዶ/ር) እንዳሉት á በዓመቱ በገቢ አሰባሰብ፣ በአገልግሎት አሰጣጥ፣ በኮንትሮባንድ…

የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የኤሌክትሪክ ገበያን ለማስጀመር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ኃይል ትስስር አባል ሀገራት የኤሌክትሪክ ገበያ ወደ ሼል እንዲገባ ጥሪ አቅርባለች። 37ኛው የምስራቅ አፍሪካ ኃይል ትስስር ስቲሪንግ ኮሚቴ ልዩ ስብሰባ በአዲስ አበባ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል፡፡…

ሉዓላዊነትን የማስጠበቅ አቅምን ከፍ ያደረገው ሪፎርም  

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከማንኛውም ሉዓላዊ ሀገር መሠረታዊ ምሰሶዎች መካከል የጸጥታ ተቋማት ከፍተኛውን ስፍራ ይይዛሉ። የመከላከያ ኃይል፣ የመረጃ ተቋማት፣ ፖሊስ እና ሌሎች የደህንነት መዋቅሮች የሀገርን ድንበር፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት፣ የዜጎችን ደህንነት…