Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ስለሚገኘው የምክክር ምዕራፍ አንኳር ነጥቦች

• በአዲስ አበባ ከተማ 11 የህብረተሰብ ክፍሎችን የወከሉ 2000 የህብረተሰብ ወኪሎች በመስከረም ወር 2016 ዓ.ም በተደረገው የተሳታፊዎች ልየታ እና ተወካዮች መረጣ ላይ ተመረጡ፡፡  11 የህብረተሰብ ክፍሎች የምንላቸው፡- ራሳቸውን የሚገልፁበት መተዳዳሪያ ያላቸው (አርሶ…

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት እና ተወካዮች በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ጎበኙ። የአመራር አባላቱና ተወካዮቹ የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ የሚዲያ ኮምፕሌክስ ግንባታን ተመልክተዋል።…

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለታማኝና ከፍተኛ ግብር ከፋዮች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከየካቲት እስከ የካቲት "ግብር ለሃገር ክብር" በሚል የተጀመረው ሀገራዊ የግብርና ታክስ ንቅናቄ ማጠቃለያና ለታማኝና ከፍተኛ ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የድሬዳዋ ከተማ…

ተመድ ኢትዮጵያ በነዳጅ የዲጅታል ግብይት እየሰራች ያለውን ስራ አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የንግድ ኮንፈርንስና ልማት ድርጅት የአፍሪካ ተወካይ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የንግድ ዘርፉን ለመደገፍ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እያካሄደ ባለው የምክክር ምዕራፍ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት

• ግንቦት 21 ቀን 2016 ዓ.ም ከ2 ሺህ በላይ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመወከል የሚሳተፉ ተሳታፊዎች በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ ተገኝተው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምክክር ምዕራፍ ጀምረዋል፡፡ • ከግንቦት 21 ቀን 2016 ዓ.ም ግማሽ ቀን በኋላ…

አቶ እንዳሻው ጣሰው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ 3" በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄደውን የ2016 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሆሳዕና ከተማ አስጀምረዋል፡፡ በዚሁ ወቅት አቶ…

በጅግጅጋ ሲካሄድ የነበረውን የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር" በሚል መሪ ቃል በጅግጅጋ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የምክክር መድረክ ዛሬ ተጠናቀቀ። በመድረኩ ላይ የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን፣…

ይህ የምክር ምዕራፍ በቀጣዩ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ምክክር የሚደረገባቸውን መሠረታዊ ጉዳዮች ለመለየቱ ስራ ቁልፍ ሚና አለው – መስፍን አርዓያ(ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የከተማ አስተዳደርና ክልላዊ የምክክር ምዕራፍ ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ተጀምሯል፡፡ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ÷ ኮሚሽኑ በምሁራን ፣ልሂቃንና በተለያዩ የፖለቲካ ተቋማት…

ነገ መካሄድ በሚጀምረው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የከተማ አስተዳደርና ክልላዊ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች የሚተገብሯቸው ሥነ-ስርዓቶች

የስብሰባው ሥነ-ስርዓቶች ይህ የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት አካታች፣ አሳታፊና ሃሳቦች በግልጽ የሚንሸራሸሩበት ሂደት እንዲሆን የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችንና ባለድርሻ አካላትን ወክለው የሚሳተፉ ተሳታፊዎች የሚከተሉትን የስብሰባ ሥነ-ስርዓቶች ማክበር ይኖርባቸዋል፡፡ 1. ማንኛውም…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የከተማ አስተዳደርና ክልላዊ የምክክር ምዕራፉን ነገ በመዲናዋ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የከተማ አስተዳደርና ክልላዊ የምክክር ምዕራፉን ነገ በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ ለሠባት ቀናት በሚቆየው በዚህ የምክክር ምዕራፍ ላይ በቀዳሚነት ለምክክሩ የሚቀርቡ ተሳታፊዎች…