Fana: At a Speed of Life!

አዋሬ ያላሰለሰ ጥረት የነዋሪዎችን የኑሮ ዘይቤና ተስፋ ከፍ ሊያደርግ እንደሚችል ማሳያ ምልክት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)አዋሬ ያላሰለሰ ጥረት የነዋሪዎችን የኑሮ ዘይቤና ተስፋ ከፍ ሊያደርግ እንደሚችል ማሳያ ምልክት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፤ "ዛሬ በአዋሬ አካባቢ ከስድስት…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በጣሊያን ወታደራዊ ተቋማትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራው የኢትዮጵያ የመከላከያ ልዑክ በጣሊያን የተለያዩ የወታደራዊ ኢንዱስትሪ ቴክኖሎጂ ተቋማትን ጎብኝቷል፡፡ በጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ…

መንግስት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተቀራርቦ ለመስራት ቁርጠኛ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታን ለማጠናከር፣ ልማትን ለማፋጠን፣ የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥና ዘላቂ ሰላም ለማስፈን መንግስት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተቀራርቦ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት…

ከበጋ መስኖ ስንዴ እስከ አሁን ከ 90 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ከበጋ መስኖ ስንዴ እስካሁን ከ90 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)ገለጹ፡፡ ግብርና ሚኒስቴር የ2016 በጀት አመት ያለፉትን 10 ወራት የስራ አፈጻጸም የገመገመ ሲሆን ÷ሚኒስትሩ…

የፋይናንስ ስርዓቱን ጤናማነት ለማስጠበቅ የመንግስት ድጋፍና ክትትል ተጠናክሮ ይቀጥላል-ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ተልዕኮ ስኬት እንዲሁም የፋይናንስ ስርዓቱን ጤናማነት ለማስጠበቅ የመንግስት ድጋፍና ክትትል ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

የአውስትራሊያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ እንዲሰማሩ ያለመ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውስትራሊያ በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ልምድ ያካበቱ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ መሰማራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ከከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ላይ እንደተገለጸው÷ ባለሀብቶቹ በሪል ስቴት ግንባታ ዘመናዊ…

በቱሪዝም ዘርፍ የትኩረት መስኮችን በመለየት እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ዘርፉ ለሀገር ብልፅግና ያለውን ቁልፍ ሚና እንዲጫወት የሚያስችሉ የትኩረት መስኮችን በመለየት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቱሪዝም ሚኒስቴር የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እያዳመጠ…

ኮሚሽኑ በጎንደር ከተማ ሲያካሂድ የነበረውን የተባባሪ አካላት ስልጠና አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል በጎንደር ክላስተር በአጀንዳ ማሰባሰብና ምክክር ላይ የሚሳተፉ የማህበረሰብ አባላትን ለመመልመል ለሚያግዙ ተባባሪ አካላት ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቋል፡፡ ኮሚሽኑ ከግንቦት 7…

በጋምቤላ ክልል ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ቱት ጆክ÷ በዘጠኝ ወራት 1 ቢሊየን 775 ሚሊየን 556 ሺህ ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ…

በእርግዝና ወቅት ስለሚስተዋሉ ለውጦች ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዲት ሴት ነፍሰ ጡር በምትሆንበት ጊዜ አካላዊ ፣ ሆርሞናል እና ስሜታዊ ለውጦችን ታስተናግዳለች፡፡ በእርግዝና ወቅት የአተነፋፈስ፣ የጡት፣ የዳሌ፣ የደም ኅዋስ መጠን እንዲሁም አጠቃላይ የሆነ የሰውነት ክብደት መጨመር፣ ቆዳ ላይና…