የጥምቀት በዓል በደመቀ መልኩ እንዲከበር ሁሉም የበኩሉን አስተዋፅዖ ሊወጣ ይገባል – ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የጥምቀት በዓል ደማቅና ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲከበር ሁሉም የበኩሉን አስተዋፅዖ ሊወጣ እንደሚገባ አስገነዘቡ፡፡
ከንቲባ አዳነች የጥምቀት በዓል ሀይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ…