Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት በተለያዩ ዘርፎች ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 134 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ መሰጠቱ ተገለፀ። ባለሀብቶቹ የኢንቨስትመንት ፍቃድ የወሰዱት በግብርና፣ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ፣…

ማላዊ በከፍተኛ የሙቀት ማዕበል ልትመታ እንደምትችል ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማላዊ የሙቀት መጠን እስከ 44 ዲግሪ ሴልሺየስ በመጨመር ከፍተኛ የሙቀት ማዕበል ሊያስከትል ስለሚችል ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል። ሙቀቱ የሰውነት ድርቀት ስለሚያስከትል ሰዎች አልኮል እና ሌሎች እንደ ቡናና…

ስለ ማህፀን በር ካንሰር አጋላጭ ምክንያቶች ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህፀን በር ካንሰር ማለት በማህፀን ጫፍ ላይ ያልተለመደ የህዋስ እድገት ሲከሰትና ይህም በመላው የማህፀን ጫፍ አካባቢ ሲዛመት የሚፈጠር ህመም ነው፡፡ የማህፀን በር ካንሰር የሚያስከትላቸው ጉዳቶች የደም መርጋት፣ የደም መፍሰስ፣ ፊስቱላ፣ የሆድ…

ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን አውደርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ኮን 2023 17ኛው ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን አውደርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ። አውደርዕዩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥቅምት 4 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ክፍት ሆኖ ይቆያል ተብሏል። በአውደርዕዩ…

የናይጄሪያ አየር መንገድን ለማቋቋም ከሀገሪቱ መንግስት ጋር እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጄሪያ ብሔራዊ አየር መንገድን ለማቋቋም አዲስ ከተዋቀረው የናይጄሪያ መንግሥት ጋር በቅርበት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው አስታወቁ። ይሁንና በቅርቡ በናይጄሪያ አዲስ…

ቅበት ከተማ በነበረው ግጭት የተፈናቀሉትን ለመመለስናችግሮችን ለመፍታት መግባባት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ቅበት ከተማ በነበረው ግጭት የተፈናቀሉትን ለመመለስና ችግሮችን በዘላቂነት በጋራ ለመፍታት መግባባት ላይ መደረሱን የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለፀ። ጉባኤው ከስልጤ ዞን አስተዳደር ጋር በመተባበር በቅበት ከተማ…

በክልሉ አጠቃላይ የኢንዱስትሪውን ዘርፍ ድርሻ ወደ 30 በመቶ ለማሳደግ እየተሠራ ነው – አቶ ሽመልስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሚቀጥሉት 15 ዓመታት ውስጥ የአጠቃላይ ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ድርሻ ከ19 ነጥብ 6 በመቶ ወደ 30 በመቶ ለማሳደግ ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ ርእስ መስተዳድሩ…

ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ በሚገኘው የግሪን አፍሪካ ኢነርጂ ጉባኤ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ ኬፕ ታውን እየተካሄደ በሚገኘዉ የአፍሪካ አረንጓዴ የሃይል ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ኢትዮጵያን በመወከል በፈረንጆቹ ከጥቅምት 9 እስከ 13 ቀን…

ባለፉት 3 ወራት ስኬታማ ሥራ መከናወኑን የጋራ ግብረ- ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሦስት ወራት ከተለያዩ አካላት ጋር በቅንጅት በመሥራቱ ስኬታማ ተግባራትን ማከናወኑን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡ ግብረ-ኃይሉ ባለፉት ሦስት ወራት ያከናወናቸው ተግባራት፣ የተገኙ ስኬቶች እና ውስንነቶችን ዛሬ…

ኮሚሽኑ በአፋር ክልል ለሀገራዊ ምክክር አጀንዳ በማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፉ ተወካዮችን ሊለይ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአፋር ክልል በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ የሚሳተፉ ተወካዮችን መለየት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አይሮሪት መሐመድ (ዶ/ር) ዛሬ በሠመራ ከተማ…