ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለን ግንኙነት ከፖለቲካዊ ወደ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲያድግ በትኩረት ይሰራል – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላት ግንኙነት ከፖለቲከዊ ወደ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲያድግ በትኩረት ይሰራል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡
ፕሬዚዳንቷ ባለፈው ዓመት በዲፕሎማሲያዊ ዘርፍ የተገኘውን ስኬት…