Fana: At a Speed of Life!

ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለን ግንኙነት ከፖለቲካዊ ወደ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲያድግ በትኩረት ይሰራል – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላት ግንኙነት ከፖለቲከዊ ወደ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲያድግ በትኩረት ይሰራል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ባለፈው ዓመት በዲፕሎማሲያዊ ዘርፍ የተገኘውን ስኬት…

ለሠላምና ንግግር የሚረፍድ ጊዜ የለም – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምን ጊዜም ቢሆን ለሠላምና ለንግግር የሚረፍድ ጊዜ የለም ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌደሬሽን ምክር ቤቶች 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡ በሥነ- ሥርዓቱ…

ኢትዮጵያ በጃፓን እየተካሄደ ባለው የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጃፓን ኪዮቶ እየተካሄደ ባለው 18ኛው የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው። “ለምንፈልገው በይነ-መረብ ግንኙነት ሁሉንም ሰዎች ማብቃት” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ያለው ጉባኤ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ…

ምክር ቤቱ የፊሲካል ፌዴራሊዝምን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ እየሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሀገሪቱን የፊሲካል ፌዴራሊዝም ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር እየሠራ መሆኑን በምክር ቤቱ የድጎማ በጀትና የጋራ ገቢዎች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገልፀዋል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የ2016 የበጀት…

አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ከአሜሪካ ሴናተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ከአሜሪካ ሴናተር ማይክ ሮንድስን ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱም÷ ስለ ሁለቱ ሀገራት ግንኙነትና በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታዎች ላይ መክረዋል። በቀጣይም ሁለቱ…

ከንቲባ አዳነች የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን ለተወጡ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል ዕሴቱን ጠብቆ በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን ለተወጡ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች የ2016ዓ.ም ሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል ሚሊዮኖች በተገኙበት…

አቶ ሽመልስ የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ሃላፊነታቸውን ለተወጡ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ሃላፊነታቸውን ለተወጡ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ እሴቱንና ስርአቱን ጠብቆ ፣በሰላማዊ መንገድና ባማረ…

ከ16 ኪሎ ግራም በላይ የኮኬይን ዕጾች ሰውሯል በተባለው ፖሊስ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ ተጠርጣሪዎች የተያዘን 16 ነጥብ 2 ኪሎ ግራም የኮኬይን ዕፆችን በመሰወር በሌላ ንጥረ ነገር ቀይሯል በተባለው የፌደራል ፖሊስ አባል ላይ ክስ ተመሰረተ። የፌደራል ፖሊስ አባል በሆነው ረዳት ኢንስፔክተር ታምራት ታደሰ…

ኮሚሽኑ በኢሬቻ በዓል አከባበር ወቅት አደጋ እንዳይከሰት በቂ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በነገዉ ዕለት በአዲስ አበባ የሚከበረዉ የኢሬቻ በዓል ያለምንም አደጋ ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደስራ መግባቱን አስታወቀ፡፡ በዚህም በበዓሉ ስፍራ ከሚኖር…

የሁለቱ ምክር ቤቶች 6ኛ ዙር 3ኛ አመት የስራ ዘመን የመክፈቻ ስነ -ስርአት ሰኞ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 6ኛ ዙር 3ኛ አመት የስራ ዘመን የመክፈቻ ስነ-ስርአት የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል ። የምክር ቤቱ የህዝብ ግንኝነት ዳይሬክተር አቶ ያቆብ ወልደሰማያት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…