Fana: At a Speed of Life!

በሙስና ወንጀል የተከሰሱት የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ሰራተኞች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለአግባብ የሲሚንቶ ግዢ በመፈፀም ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ለግል ጥቅም አውለዋል ተብለው በሙስና ወንጀል የተከሰሱ አራት የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ሰራተኞች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ። በተከሰሱበት አንቀጽ እንዲከላከሉ ብይን…

የፕሪሚየር ሊጉ 17ኛ ሳምንት ጨዋታዎችና የሥነ ምግባር ውሳኔዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 17ኛ ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች ሰባት ጨዋታዎች በመሸናነፍና አንድ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ በተደረጉት ጨዋታዎችም 21 ግቦች በ18 ተጫዋቾች መቆጠራቸው ነው የተገለጸው፡፡ በሳምንቱ 38 ተጫዋቾችና…

ከንቲባ አዳነች በልማት እና ከወንዝ ዳርቻ አካባቢዎች ለተነሱ ዜጎች መኖሪያ ቤት አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልማት እና ከወንዝ ዳርቻ አካባቢዎች ለተነሱ ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት አስረከቡ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ ከፍል ውሃ አካባቢ፣ ከጉለሌ እና አራዳ ክፍለ ከተሞች በልማት እና ከወንዝ ዳርቻ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለቀድሞው የዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለቀድሞው የዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊ ምስጋና አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዋና ዳይሬክተሩ በሃላፊነት ጊዜያቸው ላበረከቱት…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በጅማ ዞን ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በጅማ ዞን የግብርና ልማት ሥራዎችን ጎበኘ፡፡ ልዑኩ በጉብኝቱ÷ በስንዴ፣ ሙዝ፣ የሻይ ቅጠል፣ አቮካዶ እና የተፈጥሮ ማዳበሪያ ልማት ላይ የተጀመሩ ስራዎችን ተመልክቷል፡፡ በጉብኝቱ…

በመዲናዋ በ317 ቦታዎች የአደጋ ተጋላጭነት ስጋት መኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በ180 ቦታዎች የጎርፍ አደጋ፣ በ104 ቦታዎች የመሬት መንሸራተት እንዲሁም በ33 ቦታዎች የትራፊክ አደጋ ተጋላጭነት እንዳለ የአዲስ አበባ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ሰሞኑን የዝናብ ወቅት በመሆኑ እና መጪው…

የኤርትራ የጦር ጀነራሎችና ከፍተኛ መኮንኖች የከንቲባ ፅህፈት ቤትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀነራል አብርሃ ካሳ የተመራው የኤርትራ የጦር ጀነራሎችና ከፍተኛ መኮንኖች የልዑካን ቡድን የከንቲባ ፅህፈት ቤትን ጎበኘ፡፡ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው "የኤርትራ የጦር ጀነራሎች እንኳን ወደ ሁለተኛ ቤታችሁ…

በኦሮሚያ ለድርቅ ተጋላጭ አካባቢዎች በ30 ቢሊየን ብር ፕሮጀክቶች እየተሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተደጋጋሚ ለድርቅ ተጋላጭ አካባቢዎች ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ በ30 ቢሊየን ብር የተለያዩ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ እንዳሉት÷ የክልሉ መንግስት የተከሰተውን የድርቅ…

የግብጽ መንግስት የአባይ ወንዝ ላይ የያዘውን አሉታዊ አቋም ቀይሮ ወደ ሥምምነት እንዲመጣ በዓለምአቀፍ የዳያስፖራ አደረጃጀቶች ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብጽ መንግስት የአባይ ወንዝ ላይ የያዘውን አሉታዊ አቋም ቀይሮ ወደ ሥምምነት እንዲመጣ በመላው ዓለም በሚገኙ ከ30 በላይ የዳያስፖራ አደረጃጀቶች ተጠየቀ፡፡ የዳያስፖራ አደረጃጀቶቹ የአባይ ወንዝ ፍትሃዊ አጠቃቀምን የሚደግፍና የግብጽ መንግስት…