Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት እና ፈረንሳይ ጋር የ32 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት እና ፈረንሳይ ጋር የ32 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተፈራርማለች፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ፣ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ ልማት ኤጀንሲ ዳይሬክተር ቫለሪ ቴሂዮ እና የአውሮፓ ህብረት…

ወርቅን ከብሔራዊ ባንክ ዋጋ በላይ በሚገዙ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ ይወሰዳል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወርቅን ከብሔራዊ ባንክ ዋጋ በላይ በሚገዙ ሕገ-ወጥ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። በርዕሰ-መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የተመራ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ በክልሉ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፋሲለደስ ጥንታዊ ቤተ-መንግስትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጎንደር ከተማ የሚገኘውን የፋሲለደስ ጥንታዊ ቤተ-መንግስትን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ÷"በዚህ ስፍራ አባቶቻችን የሰሩት እጅግ አስደናቂ ጥበብና የእጅ ስራ ይታያል" ብለዋል፡፡…

በፕሪምየር ሊጉ አዳማ ከተማ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዳማ ከተማ መቻልን 3 ለ 2 አሸነፈ፡፡ የ2015 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቀሪ የ17ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሐ ግብር ዛሬ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም መካሄድ ጀምሯል፡፡…

የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፣ የክልልና የፌደራል ባለድርሻ አካላት ጉባኤ እተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 7ኛው የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፣ የክልልና የፌደራል ባለድርሻ አካላት ጉባኤ በሚዛን አማን ከተማ እተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ፣ የመንግስት…

በአማራ እና ደቡብ ክልሎች በደረሱ የትራፊክ አደጋዎች የስምንት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና ደቡብ ክልሎች በደረሱ ሁለት የትራፊክ አደጋዎች የስምንት ሰዎች ህይወት አለፈ። በአማራ ክልል አዊ ዞን ባንጃ ወረዳ ዚቅ ጎመርታ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ህጻናትና መምህርት ህይወት አልፏል። አደጋው በዛሬው እለት…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በመኖሪያ ቤታቸው የአፍጥር ዝግጅት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በመኖሪያ ቤታቸው የአፍጥር ዝግጅት አካሂደዋል፡፡ በሥነ ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼክ ሃጂ ኢብራሂም፣ የምክር ቤቱ አባላትና የእምነቱ…

ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተይዟል የተባለው ተጠርጣሪ ከትዳር አጋሩ ጋር ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍርድ ቤት ክርክር ላይ የሚገኝ የመሬት ጉዳይን እንዲቋረጥ አስደርጋለው በማለት ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተይዟል የተባለው ተጠርጣሪ ከትዳር አጋሩ ጋር ፍርድ ቤት ቀረበ። ተጠርጣሪውን ከትዳር አጋሩ ጋር በቁጥጥር ስር አውሎ ፍርድ ቤት ያቀረበው…

የሀረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ በተለያዩ ረቂቅ ደንቦችና አዋጆች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። ካቢኔው በዛሬው እለት ባካሄደው አስቸኳይ ውይይት ነው በተለያዩ ረቂቅ ደንቦችና አዋጆች ላይ ውሳኔ ያሳለፈው፡፡ ካቢኔው ተወያይቶ ውሳኔ ያሳለፈው…

በትራፊክ አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሊቦ ከምከም ወረዳ አንጎት ቀበሌ ዛሬ ጠዋት 1፡30 ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው የደረሰው÷ ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ አንጎት ቀበሌ…